Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አንቀጽ የኪራይ ውልን በጋዜጣ ስለማስታወቅ የንግድ መደብር የኪራይ ውል በጽሑፍ ካልሆነና ከተዋዋይ ወገኖች ቢያንስ አንዱ ወገን የውል ግዴታውን ያልተወጣ አንደሆነ ነው ማንኛውም ተቃራኒ የውል ድንጋጌ ቢኖርም ገንዘብ ጠያቂዎችን በተንኮል ሳይገልጽ የቀረ ኃላፊነቶቹን ያጋነነ ወይም ሴሎች ማናቸውንም የማጭበርበር ድርጊቶች የፈጸመ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ የወሰነ እንደሆነ ቀላል የመከሠር ሥነ ሥርዓቱን ወዲያውኑ ወደ መከሠር ሥነ ሥርዓት ይቀይራል።
አንቀጽ የማኅበሩን ሰነዶች የማየት ወይም የመውሰድ መብት ማንኛውም ባለአከሲዮን ከዚህ ቀጥሎ የተመለከቱትንና በማኅበሩ ጽህፈት ቤት የሚገኙትን ሰነዶች በማንኛውም ጊዜ የማየት እና ቅጂዎችን የመውሰድ መብት አለው ሀ የማኅበሩን የሒሳብ ሚዛን የትርፍና ኪሳራ መግለጫ እንዲሁም የንብረት ዝርዝር መዝገብ ለ ባለፉት የመጨረሻ ሦስት ተከታታይ ዓመታት በዳሬከተሮች ቦርድና በኦዲተሮች ለጠቅላላ ጉባኤዎች የቀረቡ ሪፖርቶችን ሐ የጉባኤዎችን ቃለ ጉባኤና በጉባኤው የተሳተፉ ባለአከሲዮኖችን መመዝገቢያ ሰነድ መ ለጉባኤ የሚቀርበውን የውሳኔ ሃሳብ ሠ በዚህ ሕግ አንቀጽ ስር የተመለከተውን ለማኅበሩ ቅርበት ያላቸው ሰዎች መዝገብ ረ በበጀት ዓመቱ በማኅበሩ ውስጥ ከፍተኛ ከፍያ ይከፈለው የነበረውን ሰራተኛ ስምና የተከፈለውን ጠቅላላ ከፍያ መጠን የሚያሳየውን ሰነድ ሸ የማኅበሩን ባለአከሲዮኖች ዝርዝር የያዘወን ሰነድ ማንኛውም ባለአከሲዮን በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከቱትን ሰነዶች ለማየት ወይም ቅጂ ለመውሰድ ያቀረበው ጥያቄ በማኅበሩ ተቀባይነት ካላገኘ ለንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ወይም አግባብ ላለው ሌላ የመንግስት አካል በማመልከት ሰነዶቹን የማየት እና ቅጅ የመውሰድ መብት አለው ያልተከፋፈሉ አከሲዮኖችን በጋራ የያዙ ባለአከሲዮኖችና አከሲዮኖችን በአላባ ወይም በመያዣ የተቀበሉ ገንዘብ ጠያቂዎች በዚህ አንቀጽ የተመለከቱ የማኅበሩን ሰነዶች ቅጅ የማግኘት መብት አላቸው አንቀጽ ተጨማሪ መረጃ የማግኘት መብት አንድ ባለአክሲዮን በአንቀጽ እና በሌሎች የዚህ ሕግ ድንጋጌዎች ከተመለከቱት በተጨማሪ በጠቅላላ ጉባኤ አጀንዳ ተደርጎ በቀረበ ጉዳይ ላይ ከድምዳሜ ለመድረስ የሚያስፈለግ ተጨማሪ መረጃ ለጉባዔው እንዲቀርብ የጠየቀ እንደሆነ ቦርዱ አስፈላጊውን መረጃ ለጉባዔው መስጠት አለበት ሆኖም መረጃው ይፋ መደረጉ በሕግ የተከለከለ ከሆነ ወይም በቦርዱ አይታ ማኅበሩ ላይ ከባድ ጉዳት የሚያደርስ ከሆነ ቦርዱ መረጃውን ይፋ ማድረግ የለበትም ቦርዱ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት መረጃ ያልሰጠ እንደሆነ ጥያቄ አቅራቢው ባለአከሲዮን ከስ ማቅረብ ይቸችላል መረጃውን ይፋ ላለማድረግ በቂ ምከንያት ያለው መሆኑን ማኅበሩ ካላስረዳ በቀር ከስ የቀረበለት ፍርድ ቤት ቦርዱ የተጠየቀውን መረጃ እንዲሰጥ ትዕዛዝ መስጠት አለበት ማኅበሩ የአንድ የተዛመዱ ማኅበሮች ቡድን አባል የሆነ አንደሆነ መረጃ የመስጠት ግዴታው ማህበሩ ከተቀሩት የቡድኑ አባላት ጋር ያለውን ግንኙነት ጭምር ያካትታል ማኅበሩ እናት ማኅበር ከሆነ ወይም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሌሎች ማኅበሮችን የሚቆጣጠር ከሆነ መረጃ የመስጠት ግዴታው የቡድኑ አባላትን ሂሳቦቸ እንዲሁም ስለተቀጥላዎቹ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት መቅረብ ያለበትን መረጃ ያካትታል ሐ አንቀጽ የባለአከሲዮኖች ድምጽ የመስጠት መብት መደበኛ ወይም ትርፍ ብቻ የሚያስገኙ አከሲዮኖችን ለያዘ ባለአከሲዮን ድምጽ የሚሰጠው ዋጋ ወይምከብደት የሚወሰነው በማኅበሩ ዋና ገንዘብ ውስጥ ባለአከሲዮኑ ባለው ድርሻ መጠን ይሆናል በሕግ መሰረት ድምፅ የመስጠት መብትኘ የሚያሳጡ ሁኔታዎች ከሴሉ በስተቀር እያንዳንዱ አከሲዮን ቢያንስ አንድ ድምጽ የመስጠት መብት ይሰጣል አንቀጽ ድምጽ የመስጠት ገደብ አከሲዮኖች የሚሰጡት ከፍተኛ የድምጽ ቁጥር በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ ሊገደብ ይቸላል ሆኖም ድምጽ የመስጠት ገደብ በሁሉም የአከሲዮኖች መደቦች ላይ ልዩነት ሳይደረግ በአኩልነት ተፈጻሚ መሆን ይኖርበታል አንቀጽ የጥቅም ግጭት ማንኛውም ባለአከሲዮን ስለራሱ ወይም ሦስተኛ ወገንን ወከሎ ከማኅበሩ ጋር የጥቅም ግጭት በሚያስነሱ ጉዳዮች ላይ ድምጽ መስጠት አይችቸልም በተለይም የዳይሬከተሮች ቦርድ አባላት ባለአከሲዮን ቢሆኑም የራሳቸውን ሃላፊነት ተጠያቂነት እንዲሁም በማኅበሩ እና በራሳቸው ጥቅም መካከል በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ግጭት በሚያስነሱ ጉዳዮች ላይ ድምጽ መስጠት አይቸሉም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አና መሰረት ድምጽ የመስጠት መብት የማያሰጡ አከሲዮኖችም ቢሆኑ የጉባኤውን ምልዓተ ጉባኤ መሟላት አለመሟላቱን ለመወሰን ቄጥር ውስጥ ይገባሉ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላላፍ ድምጽ ከመስጠት መቆጠብ የነበረባቸው ባለአከሲዮኖች ድምጽ በመስጠታቸው ምከንያት የማኅበሩን ጥቅም የሚጻረር ውሳኔ ከተላለፈ በዚህ ሕግ አንቀጽ መሠረት ውሳኔውን መቃወም ይቻላል አንቀጽ ድምጽን በነጻነት የመስጠት መብትን መገደብ የማይቻል ስለመሆኑ በባለአከሲዮኖች ጉባኤ ውስጥ ድምጽን በነጻነት የመስጠት መብትን የሚገድብ ወይም የመገደብ ውጤት ያለው ማንኛውም የውል ቃል ዋጋ አይኖረውም አንቀጽ ቃለ ጉባኤ የጉባኤ ውይይት በቃለ ጉባኤ መያዝ አለበት ቃለ ጉባኤው በስብሰባው ላይ በተገኙት ዳይሬክተሮች እአና በማኅበሩ ፀሐፊ ከተፈረመበት በኋላ በቃለ ጉባኤ መዝገብ ይገለበጣል ቃለ ጉባኤው ወደ መዝገብ በትከከል ስለመገልበጡ በማኅበሩ የዳይሬከተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ወይም በሌሎች ሁለት የቦርድ አባላት መረጋገጥ አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ስር የተመለከተው ቢኖርም ጉባዔው ስራ ከመጀመሩ በፊት ስብሰባው ላይ ከተገኙት ባለአከሲዮኖች መካከል በጉባዔው ላይ የተደረገው ውይይት እና የተላላፈው ውሳኔ በትክከል በቃለ ጉባዔ መስፈሩን አረጋግጠው በዳይሬከተሮች ቦርድ እና በማሕበሩ ጸሓፊ ምትከ የሚፈርሙ ሶስት ባለአከሲዮኖቸን መምረጥ ይቻላል እንዲህ ዓይነቱ ምርጫ በስብሰባው ጥሪ አንደ አጀንዳ ባይያዝም ሊከናወን ይትላል የጉባኤው ቃለ ጉባኤዎች በተለይ ከዚህ በታች የተመለከቱትን ጉዳዮች መያዝ አለባቸው ሀ የጉባኤውን ጥሪ አደራረግ ለ የስብሰባውን ቦታና ቀን ሐ አጀንዳዎቹን መ በጉባኤው የተገኙ የቦርድ አባላትን ስም ሠ በስብሰባው ላይ የተገኙ አከሲዮኖችን ብዛትና የምልዓተ ጉባኤውን ቁጥር ረ ለጉባኤው የቀረቡትን ሰነዶች ሰ የውይይቱን አጭር ማጠቃለያ ሸ የተሰጡትን ድምጾች ውጤት እና ቀ ጉባኤው ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች ምልዓተጉባኤው ባለመሟላቱ ምከንያት ጉባኤው ለመሰብሰብ ሳይቸል የቀረ እንደሆነ የጉባኤው ሰብሳቢ ይኸው በቃለ ጉባኤ እንዲያዝ ያደርጋል አንቀጽ የቃለ ጉባኤ ቅጂዎች ወይም ግልባጮች የቃለ ጉባኤ ቅጂዎች ወይም በአጭር የተዘጋጁ ግልባጮች ተቀባይነት የሚኖራቸው በዳሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ወይም በስብሰባው ላይ በተገኙ ሁለት የቦርድ አባላት ትከከለኛነታቸው ሲረጋገጥ ነው አንቀጽ ጉባኤውን ለሌላ ጊዜ ስለማስተላለፍ በጉባዔው ስብሰባ ላይ ከተወከለው ዋና ገንዘብ ቢያንስ አንድ ሶስተኛ ድርሻ ያላቸው ባለአክሲዮኖች ለውይይት በቀረቡት አጀንዳዎች ላይ በቂ የሆነ መረጃ የሌላቸው እንደሆነ ስብሰባው ከሦስት ቀናት ላልበለጠ ጊዜ እንዲተላለፍ መጠየቅ ይቸላሉ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ስር የተመለከተው መብት በአጀንዳነት በተያዘ አንድ ጉዳይ ላይ ሊሰራበት የሚችለው ለአንድ ጊዜ ብቻ ነው አንቀጽ በስምምነት የሚደረግ የሁሉም ባለአከሲዮኖች ጉባኤ ስለ ባለአከሲዮኖች ጉባዔ አጠራር የተመለከተውን ሥርዓት ሳይከተሉ ሁሉም የማኅበሩ ባለአከሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው በስምምነት ጉባኤ ማድረግ ይትላሉ ሁሉም ባለአክሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው በስብሰባው ላይ እስከተገኙ ድረስ በዚህ ሕግ መሰረት በጠቅላላ ጉባዔ ሥልጣን ስር በሚወድቅ ማንኛውም ጉዳይ ላይ መወያየት እና ውሳኔ መስጠት ይትላሉ አንቀጽ የጉባኤው ውሳኔዎች ውጤት በሕግ ወይም በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ መሠረት በጉባኤ መተላለፍ ሚችሉ ውሳኔዎች በስብሰባው ላይ ባልተገኙ ድምፀ ተአቅቦ ባደረጉ በሃሳብ በተለዩ ችሎታ በሌላቸዉ ወይም ድምፅ የመስጠት መብት በተከለከሉ ባለአከሲዮኖች ላይ ሁሉ ተፈፃሚ ይሆናሉ ማንኛውም በውሳኔው ጥቅሙ የተጎዳ ሰው በሕግና በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች በመቃረን የተላለፈ ውሳኔ ውድቅ እንዲደረግለት ውሳኔው መተላለፉን ካወቀበት ጊዜ አንስቶ በተከታታይ ዘጠና ቀናት ውስጥ ለፍርድቤት ማመልከት ይችላል ሆኖም ውሳኔው በንግድ መዝገብ የገባ ከሆነ ስለ ውሳኔው መተላለፍ በተጨባጭ አወቀም አላወቀም ውሳኔውን በመቃወም ለፍርድ ቤት ማመልከት የሚችለው ውሳኔው በንግድ መዝገብ ከገባበት ቀን አንስቶ በተከታታይ ቀናት ውስጥ ብቻ ነው ውሳኔውን ውድቅ ለማድረግ ከስ የሚቀርበው የማኅበሩ ዋና መሥሪያ ቤት በሚገኝበት ቦታ ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት ይሆናለ አመልካቹ ለጊዜው ውሳኔው አንዲታገድ ጥያቄ ለፍርድ ቤት ያቀረበ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ የማኅበሩን ዋና ስራ አስኪያጅ ወይም በከርከሩ ማኅበሩን የወከለው ሴላ ሰው ሃሳብ ከሰማ በኋላ በጉዳዩ ላይ ውሳኔ አስኪሰጥ ድረስ የጉባኤው ውሳኔዎች ቢፈጸሙ በማኅበሩ ወይም በከስ አቅራቢው ላይ የማይመለስ ጉዳት ያደርሳሉ ብሎ ሲያምን ውሳኔዎቹ ለጊዜው እንዳይፈጸሙ ሊያግድ ይቸላል ፍርድ ቤቱ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት እግድ ቢሰጥ በማኅበሩ ላይ ያልተገባ ኪሣራ ሊያደርስ ይቸላል ብሎ ካመነ የፅግድ ጥያቄ አቅራቢው ለኪሳራው ተመጣጣኝ የሆነ ዋስትና እንዲያቀርብ ወይም ገንዘብ አንዲያስይዝ ሊያዝ ይችላል የጉባዜኤው ውሳኔ በፍርድ ቤቱ ውድቅ ከተደረገ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ በሁሉም የማኅበሩ ባለአከሲዮኖች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች ሦስተኛ ወገኖች በቅን ልቦና ያገጂቸውን መብቶች አያስቀሩም ከፍል ሁለት መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ አንቀጽ ሰነዶችን የማየት መብት በዚህ ሕግ አንቀጽ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ባለአከሲዮን መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ከሚደረግበት ቀን በፊት ባሉት አስራ አምስት ተከታታይ ቀናት በማኅበሩ ዋና መሥሪያ ቤት የሚገኘውን የሃብትና ዕዳ ሒሳብ መግለጫ የትርፍና ኪሣራ ሒሳብ የዳይሬከተሮች ቦርድንና የአዲተሮችን ሪፖርት እንዲሁም የውሳኔ ሃሳቦችን ማየት ወይም ግልባጭ መውሰድ ወይም በራሱ ወጭ እንዲላከለት መጠየቅ ይትላል አንቀጽ መደበኛ ጉባኤ የሚደረግበት ጊዜ በየዓመቱ እያንዳንዱ የሒሳብ ዓመት ከተዘጋበት ቀን ጀምሮ ባሉት አራት ወራት ውስጥ አንድ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ መደረግ አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተወሰነው የአራት ወር ጊዜ በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ ወደ ስድስት ወር ሊራዘም ይችላል አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ተጨማሪ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔዎች ሊደረጉ ይችትላሉ አንቀጽ የመደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ሥልጣን የዚህ ሕግ ሌሎች ድንጋጌዎች አንደተጠበቁ ሆኖ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል የማኅበሩን የሃብትና ዕዳ ሒሳብ መግለጫ የትርፍና ኪሣራ ሒሳብ እንዲሁም የዳይሬከተሮች ቦርድን ሪፖርት የአዲተሮችን ሪፖርት ካለም የተቆጣጣሪ ቦርዱን ሪፖርት አዳምጦ የማሻሻል ወይም የማጽደቅ ወይም ያለመቀበል አስፈላጊ ሆኖ መ መ ሲገኝ በትርፍ አመዳደብና አከፋፈል እንዲሁም በአጠቃላይ ያለፈውን የሂሳብ ዓመት ማጠቃለያ የተመለከቱ የሒሳብ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ የማሳለፍ እንደአስፈላጊነቱ የዳይሬከተሮች ቦርድ አባላትን የተቆጣጣሪ ቦርድ አባላትን ወይም አዲተሮችን የመሾም ወይም የመሻር እንዲሁም የሥራ ዋጋቸውን የመወሰን ማኅበሩ የግዴታ ወረቀቶችን አንዲያወጣ የመፍቀድ እንዲሁም ከዚሁ ጋር በተያያዘ ማኅበሩ ስለሚሰጠው መያዣ የመወሰን በአንድ ጊዜ ወይም የመጀመርያው ሽያጭ ከተደረገበት ጊዜ አንስቶ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ በተለያየ መጠን ከማኅበሩ ሀብት ሀምሳ አንድ በመቶ ወይም ከዛ በላይ የሚሆነውን መጠን ማስተላለፍ የተፈለገ እንደሆነ ይህን የመፍቀድ እና በዚህ ሕግ ለአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ በግልጽ ተለይተው ከተሰጡት ጉዳዮች በስተቀር በሌሎች የማኅበሩ ጠቅላላ ጉባዔ በሚወስንባቸው ጉዳዮች ላይ ሁሉ ውሳኔ የመስጠት አንቀጽ የጥቅም ግጭት ያለበት ውል የማህበሩን ሀብት አስር በመቶና በላይ የሚሸፍን ሲሆን ኮን ሐ በዚህ ሕግ አንቀጽ ስር የተመለከቱት ድንጋጌዎች ቢኖሩም የጥቅም ግጭት ያለበት ውል የማኅበሩን ሀብት አስር በመቶ ወይም ከዛ በላይ የሚያህል ንብረት የሚሸፍን ከሆነ ውሉ እንዲደረግ የማኅበሩ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በቅድሚያ ፈቃድ መስጠት አለበት ከማኅበሩ ጥቅም ጋር ሊጋጭ የሚችል ጥቅም ያለው ዳይሬከተር ሥራ አስኪያጅ ወይም ባለአክሲዮን የጥቅም ግጭት መንስዔ ሊሆኑ ስለሚችሉ ጉዳዮች በተለይም የጥቅም ግጭቱ ዓይነት መጠን እና የመሳሰሉትን በተመለከተ የተሟላና ትከከለኛ መረጃ ነጻ እና ገለልተኛ ለሆነው የማኅበሩ የውጭ ኦዲተር ማቅረብ አለበት የማህበሩ የውጭ ኦዲተር የጥቅም ግጭት መኖሩን እና አለመኖሩን ካለም የጥቅም ግጭቱን መንስኤ ዓይነት መጠን እና ከማኅበሩ ጋር የጥቅም ግጭት ያለው ዳይሬከተር ባለአከሲዮን ወይም ሌላ ከማኅበሩ ጋር ቅርበት ያለውን ሰው ማንነት በመሳሰሉት ጉዳዮች ላይ የተሟላ መረጃ ማጠናቀር አለበት የሰበሰበውን መረጃ እና የራሱን ምከረ ሃሳብ ውሉ ከመደረጉ በፊት ለማኅበሩ ጠቅላላ ጉባዔ ማቅረብ አለበት ከማኅበሩ ጥቅም ጋር ሊጋጭ የሚችል ጥቅም ከስምምነቱ የሚያገኝ የማኅበሩ ዳይሬከተር ወይም ሌላ ሰው ባለአከሲዮን ቢሆንም ጠቅላላ ጉባዔው ስምምነቱን በተመለከተ ሲወስን ድምጽ መስጠት የለበትም የማኅበሩ ዳይሬከተሮች በዚህ አንቀጽ ሥር የሚወድቅ የጥቅም ግጭት ሊፈጥር የሚቸል ውል እንዲደረግ ጠቅላላ ጉባዔው ከፈቀደበት ጊዜ አንስቶ ዘገየ ቢባል በ ሰባ ሁለት ሰዓታት ውስጥ እንዲደረግ ስለተፈቀደው ውል ዝርዝር መረጃ የያዘ ሪፖርት ለንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ወይም አግባብነት ላለው ሌላ የመንግስት መስሪያ ቤት ማቅረብ እና በማህበሩ ድረገጽ እንዲወጣ ማድረግ አለባቸው ሪፖርቱ የሚከተሉትን ማካተት አለበትፁ ሀ የሚሸጠውን ወይም የሚገዛውን ንብረት ለይቶ ለማወቅ የሚረዳ መግለጫ ለ የሚደረገው ከፍያ ዓይነት እና መጠን እና ሐ ከማኅበሩ ጋር የጥቅም ግጭት ያለበትን ዳይሬከተር ባለአከሲዮን ወይም ሌላ ከማኅበሩ ጋር ቅርበት ያለውን ሰው ስም ለጥቅም ግጭቱ መንስዔ የሚሆነው በማሕበሩ እና ከማሕበሩ ጋር ውል በገባው ድርጅት ውስጥ ያለውን ቀጥተኛም ሆነ ተዘዋዋሪ ጥቅም በግልጽ ማመልከት አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እስከ በተመለከተው አኳኋን በባለአከሲዮኖች ጉባኤ በቅድሚያ ተፈቅዶ ሪፖርት ያለተደረግ ስምምነት አይጸናም በመሆኑም በማህበሩ በባለአከሲዮኖች ወይም በገንዘብ ጠያቂዎች ጥያቄ የቀረበለት አንደሆነ ፍርድ ቤት ውሉ እንዲፈርስ ማዘዝ ይችላል ፍርድ ቤቱ ውሉ እንዲጸና የሚፈቅደው ከውሉ መፍረስ ይልቅ የውሉ መጽናት ለማኅበሩ የበለጠ እንደሚጠቅም ግልጽ የሆነ እንደሆነ ነው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት አግኝቶ የጥቅም ግጭት ያለበት ውል ሲፈርስ ማህበሩ በውሉ ምከንያት ለደረሰበት ጉዳት ካሳ የማግኘት መብት አለው በተጨማሪም ከማህበሩ ጋር የጥቅም ግጭት ያለበት ውል የገባው ዳይሬከተር ባለአከሲዮን ወይም በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት ከማኅበሩ ጋር ቅርበት ያለው ሌላ ሰው በውሉ ምከንያት ያገኘውን ትርፍ ከነ ሕጋዊ ወለዱ ለማኅበሩ መስጠት አለበት አንቀጽ ልዩ መርማሪ መሾም ኮን ሐ ኤ ማንኛውም ባለአከሲዮን ወይም ባለአከሲዮኖች ተለይተው የተመለከቱ የማኅበሩ ሥራዎች በማኅበሩ አና በባለአከሲዮኖች ላይ ያላቸው ተጽዕኖ አንዲሁም ከሕግና ከመልካም የንግድ አሰራር አንጸር ምን ያህል ተገቢ እንደሆኑ ገምግሞ ዘገባ የሚያቀርብ ልዩ መርማሪ አንዲሾም ለማሕበሩ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ሐሳብ ማቅረብ ይችላሉ ይህ ዓይነቱ ሀሳብ ቢያንስ ሀ ልዩ መርማሪ እንዲሾም የተፈለገበትን ምከንያት እና ለ የምርመራውን አድማስ መግለጽ አለበት ለማኅበሩ አገልግሎት የሚያቀርብን ሰው እንዲሁም ማኅበሩ አባል የሆነበት ቡድን አባል በመሆኑ የጥቅም ግጭት ሊፈጠርበት የሚችልን ማኅበር ወይም ሰው ልዩ መርማሪ አድርጎ መሾም አይቻልም የማኅበሩ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ልዩ መርማሪ እንዲሾም የቀረበለትን ሐሳብ ውድቅ ያደረገ እንደሆነ በማኅበሩ ዋና ገንዘብ ውስጥ ቢያንስ ኛ ከአስር አንድ እጅ የሚወከሱ አከሲዮኖች ያሉዋቸው ማኅበርተኞች ጥያቄያቸውን ለፍርድ ቤት ማቅረብ ይቸላሉ ፍርድ ቤቱ የማኅበሩ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ልዩ መርማሪ አንዲሾም ትዕዛዝ መስጠት አለበት ማኅበሩ የምርመራው አድማስ በማኅበሩ ወይም በሦስተኛ ወገን ጥቅም ላይ ከባድ ጉዳት እንደሚያደርስ ካስረዳ ፍርድ ቤቱ ጉዳቱ እንዳይደርስ የምርመራውን አድማስ ማሻሻል ይትላል ልዩ መርማሪው ስላደረገው ምርመራ ውጤት በጽሁፍ ዘገባ ለማኅበሩ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ መቅረብ አለበት የዘገባውን ቅጂ ማኅበርተኞች መውሰድ ይችትላሉ ለልዩ መርማሪው የሚገባውን የድካም ዋጋ ጥያቄ አቅራቢዎቹ መሸፈን አለባቸው ሆኖም የምርመራው ውጤት የሕግ የማኅበሩ መመስረቻ ጽሁፍ ወይም የማኅበሩ አስተዳደር ስርዓት መጣስን ያሳየ አንደሆነ ልዩ መርማሪ እንዲሾም የጠየቁት ባለአከሲዮኖች ለመርማሪው የከፈሉትን ገንዘብ ማኅበሩ የመመለስ ግዴታ አለበት ልዩ መርማሪ እንዲሾም የሚቀርብ ሐሳብ የማኅበሩ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ከመደረጉ ከሰላሳ ቀናት በፊት ለማኅበሩ ቦርድ መቅረብ አለበት አንቀጽ በጉባኤ የመሳተፍ መብት ተቃራኒ ድንጋጌ ቢኖርም ማንኛውም ባለአከሲዮን የያዘው የአከሲዮን ብዛት ግምት ውስጥ ሳይገባ በጉባኤ የመሳተፍ መብት አለው በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ ተቃራኒ ድንጋጌ ከሌለ በስተቀር ማንኛውም ባለአከሲዮን በሌላ ባለአከሲዮን ወይም ባለአከሲዮን ባልሆነ ሰው ሊወከል ይትላል አንቀጽ ምልዓተጉባኤ እና የድምጽ ብልጫ በመጀመሪያው የመደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ድምጽ የመስጠት መብት ካላቸው አከሲዮኖች ውስጥ ቢያንስ የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ካፒታል አንድ አራተኛ የሚወከሉ ባለአከሲዮኖች ወይም ወኪሎች መሳተፍ አለባቸው ምልዓተ ጉባዔ የሚሰላው በባለአክሲዮኖች ቁጥር ሳይሆን በተወከለው የዋና ገንዘብ ካፒታል መጠን ነው ጉባዔው ሕጉ በሚያዘው ስርዓት አስከተጠራ እና አስፈላጊው የዋና ገንዘብ መጠን እስከተወከለ ድረስ ውሳኔ ማሳለፍ ይቸላል በሁለተኛው ጥሪ ድምጽ የመስጠት መብት ያላቸው አከሲዮኖች የሚወከሉት ዋና ገንዘብ ካፒታል ግምት ውስጥ ሳይገባ በተገኙት አከሲዮኖች ጉባኤውን ማካሄድና ውሳኔዎችን ማሳለፍ ይቻላል የጉባኤው ውሳኔዎች የሚተላለፉት በጉባኤው ከተገኙት ድምጽ የመስጠት መብት ካላቸው አከሲዮኖች አብዛኛውን ካፒታል በሚወከሉት ድምጽ ከተደገፉ ነው ለድምጽ ብልጫ አቆጣጣር ድምጽ ያልተሰጠባቸውም ሆነ ድምጽ ያልተጻፈባቸው የድምጽ መስጫ ወረቀቶች ከግምት ውስጥ አይገቡም ከፍል ሦስት ስለማኅበሩ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤዎች አንቀጽ ሰነዶችን የማየት መብት ከመደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ በፊት ባለአከሲዮኖች የማኅበሩን ሰነዶች የማየትና ግልባጮችን የመውሰድ መብት የሚመለከቱት የዚህ ሕግ አንቀጽ ድንጋጌዎች አንደ አግባብነታቸው ለአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤም ተፈጻሚነት አላቸው አንቀጽ የአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ሥልጣን አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል የማኅበሩን መመስረቻ ጽሑፍ የማሻሻል የማኅበሩን ዋና ገንዘብ የማሳደግ ወይም የመቀነስ የማኅበሩን ዜግነት የመለወጥ ማኅበሩ እንዲፈርስ ወደ ሴላ ዓይነት የንግድ ማኀበር እንዲለወጥ እንዲከፋፈል ወይም እንዲዋሀድ የመወሰን ሌሎች በሕግ ወይም በመመስረቻ ጽሑፍ በዚህ ጉባኤ አንዲታዩ ተለይተው የተሰጡትን ጉዳዮች የመወሰን በዚህ አገቀፅ ገዑስ አገቀፅ ላይ የተመለከተው ቢኖርም የማኅበሩን ባለአከሲዮኖች መ ስም አድራሻ ዜግነት የያዙት የአከሲዮን ብዛትና የተከፈለውን የገንዘብ መጠን በተመለከተ የሚደረጉ ለውጦች የማሀበሩን መመስረቻ ፅሁፍ አንገደማሻሻል አይቆጠሩም አንቀጽ በጉባኤ የመሳተፍ መብት ተቃራኒ ስምምነት ቢኖርም ማንኛውም ባለአከሲዮን የያዘው የአከሲዮን ብዛት ግምት ውስጥ ሳይገባ በአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤዎች ላይ የመሳተፍ መብት አለው አንቀጽ ስለአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ድምጽ አሰጣጥና ምልዓተ ጉባኤ የአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ የጸና የሚሆነው በጉባዔው የተገኙት ድምጽ የመስጠት መብት ያላቸው አከሲዮኖች ከወከሉት ካፒታል ሁለት ሦስተኛውን በሚወከሉት ድምጽ ከተደገፈ ነው ለድምጽ ብልጫው አቆጣጠር ስሴት ድምጽ ያልሰጡም ሆነ ድምጽ ያልተጻፈባቸው የድምጽ መስጫ ወረቀቶች ግምት ውስጥ አይገቡም አስቸኳይ ጉባኤው የማኅበሩን ዜግነት መለወጥ የሚችለው ድምጽ የመስጠት መብት ያላቸውን ባለአከሲዮኖች ሙሉ ድጋፍ ያገኘ እንደሆነ ነው አስቸኳይ ጉባዔው አንድ ባለአከሲዮን ከፈቃዱ ውጪ በማህበሩ ውስጥ ተጨማሪ መዋዕለ ንዋይ እንዲያፈስ መወሰን አይቸልም በመሆኑም ተጨማሪው ገንዘብ ከማህበሩ መጠባበቂያ ገንዘብ ወይም ሊከፋፈል ከሚችል ትርፍ የሚከፈል ካልሆነ በስተቀር በነባር አከሲዮኖች ላይ የተጻፈውን ዋጋ በመጨመር የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ማሳደግ የሚቻለው የባለአከሲዮኖች ሙሉ ድጋፍ የተገኘ እንደሆነ ነው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና የተመለከቱት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው ምልዓተ ጉባዔው ተሟልቷል የሚባለው በሚከተሉት ሁኔታዎች ነው ሀ በመጀመሪያው ጥሪ ድምጽ የመስጠት መብት ካላቸው አከሲዮኖች ውስጥ ቢያንስ የማኅበሩን ዋና ገንዘብ አገድ ሶስተኛ የሚወከሉ ባለአከሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው የተገኙ እንደሆነ ለ በሁለተኛው ጥሪ ድምጽ የመስጠት መብት ካላቸው አከሲዮኖች ውስጥ ቢያንስ የማኅበሩን ዋና ገንዘብ አንድ አራተኛ የሚወከሉ ባለአከሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው የተገኙ እንደሆነ ሐ በሶስተኛው ግሪ ድምጽ የመስጠት መብት ያላቸው አከሲዮኖች የሚወክሉት ዋና ገንዘብ ካፒታል ግምት ውስጥ ሳይገባ ባለ አክሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው የተገኙ እገደሆነ ነው አንቀጽ ከማኅበሩ የመውጣት መብት የማኅበሩን ዓላማ ወይም ዓይነት ለመለወጥ የተላለፈ ውሳኔን የተቃወሙ ባለአከሲዮኖች ከማኅበሩ መውጣት ይትላሉ ባለአከሲዮኖች በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ መሰረት ከማኅበሩ መውጣት የፈለጉ እንደሆነ ሀ ውሳኔ በተሰጠበት ስብሰባ ላይ የተገኙት ባለአከሲዮኖች ስብሰባው ከተጠናቀቀበት ቀን አንስቶ በ ሶስት ቀናት ውስጥ ለ ውሳኔ በተሰጠበት ስብሰባ ያልተገኙ ባለአከሲዮኖች ውሳኔው በአገር አቀፍ ጋዜጣ እና በማህበሩ ድረ ገፅ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት ቀናት ውስጥ ከማኅበሩ የመውጣት ውሳኔያቸውን በደብዳቤ ወይም ሌሎች አግባብነት ባለቸው ኤልከትሮኒከ ዘዴዎች ለማኅበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ ማሳወቅ ይኖርባቸዋል ከማኅበሩ ለመውጣት የወሰኑት ባለአከሲዮኖች የአከሲዮናቸዉ ዋጋ በገበያ ላይ የተወሰነ ከሆነ ከስብሰባው ቀን በፊት በነበሩት ስድስት ወራት ውስጥ በገበያው በነበረው አማካይ ዋጋ የአከሲዮኖቹ ዋጋ በገበያ ያልተወሰነ ከሆነ በመጨረሻው የሂሳብ ዓመት የሀብትና ዕዳ ሂሳብ መግለጫ ውስጥ በተመለከተው የማኅበሩ ሀብት ውስጥ አከሲዮኖቻቸው በሚወከሉት መጠን ታስቦ ይከፈላቸዋል በዚህ አንቀጽ የተመለከተውን ከማኅበሩ የመውጣት መብት የሚያስቀር ወይም የሚያሳጣ ወይም የመብቱን ተግባራዊነት አስቸጋሪ የሚያደርግ ማንኛወም ተቃራኒ ስምምነት ወይም ውሳኔ ተፈጻሚነት የለውም ከፍል አራት ስለማኅበሩ ልዩ ጉባኤ አንቀጽ የአንድን መደብ ባለአከሲዮኖች መብቶች ስለመለወጥ ጠቅላላ ጉባኤው የአንድን መደብ ባለአከሲዮኖች መብቶች ለመለወጥ የሚያስተላላፈው ውሳኔ የፀና የሚሆነው ጉዳዩ የሚመለከተው መደብ ባለአከሲዮኖች ልዩ ጉባዔ በዚህ ሕግ በአንቀጽ በተመለከተው ምልዓተ ጉባኤ እና ድምጽ ሲያጸድቀው ነው ጠቅላላ ጉባኤው የአንድን መደብ ባለአከሲዮኖች መብቶች ለመለወጥ ውሳኔ ያሳለፈ እንደሆነ ልዩ ጉባኤው ውሳኔው በተላለፈ በስልሳ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ስብሰባ በማድረግ በጉዳዩ ላይ የራሱን ውሳኔ መስጠት አለበትቅ አንቀጽ ሰነዶችን የማየት መብት የዚህ ሕግ አንቀጽ ድንጋጌ በልዩ ጉባኤ ላይም ተፈፃሚ ይሆናል አንቀጽ የልዩ ጉባኤው ምልዓተ ጉባኤና ድምፅ ብልጫ በለዩ ጉባኤ ውሳኔ ለማሳለፍ ምልዓተ ጉባዔ የሚኖረው ድምፅ ለመስጠት መብት ያላቸዉ የመደቡ አባል ባለአከሲዮኖች ከሚወከሉት ዋና ገንዘብ ሀ በመጀመሪያው ጥሪ ቢያንስ ግማሸ ለ በሁለተኛው ጥሪ ቢያንስ ሲሶ ሐ በሶስተኛው ጥሪ ቢያንስ ሩብ ድርሻ የሚወከሉ ባለአከሲዮኖች ራሳቸዉ ወይም በወኪሎቻቸው አመካኝነት ሲገኙ ነው በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ስር ስለ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ የድምፅ ብልጫና አቆጣጠር የተመለከተው በልዩ ጉባዔም ላይ ተፈጻሚ ይሆናል ምዕራፍ ስድስት የዕዳ ሰነዶች አንቀጽ ትርጓሜ የዕዳ ሰነድ ማለት አውጪው ማኅበር ለዕዳ ሰነድ ያዥ የተወሰነ ወለድ በተወሰነ ጊዜ ለመከፈል እና የውሉ ጊዜ ሲጠናቀቅ የተበደረውን ገንዘብ ለመመለስ ግዴታ የገባበት የሚተላለፍ የዕዳ ማረጋገጫ ሰነድ ነው እኩል ዋጋ የተጻፈባቸው በአንድ ዙር የሚወጡ የዕዳ ሰነዶች ለዕዳ ሰነድ ያቱች አኩል መብት ይሰጣሉ አንቀጽ የዕዳ ሰነዶችን ማውጣት ስለመቻል አንድ የአከሲዮን ማኅበር የዕዳ ሰነዶችን በማውጣት መበደር የሚችለው ዋና ገንዘቡ በሙሉ የተከፈለ ከነሆነ እና ቢያንስ ለአንድ ዓመት ሥራ ላይ ቆይቶ በማኅበሩ ጠቅላላ ጉባዔ የጸደቀ የሒሳብ ሚዛን ካለው ነው አንቀጽ መውጣት የሚቸለው ከፍተኛ የዕዳ ሰነድ መጠን አንድ ኩባንያ የዕዳ ሰነዶችን በማውጣት መበደር የሚችለው የገንዘብ መጠን በጸደቀው የመጨረሻ የሀብትና ፅዕዳ ሂሳብ መግለጫ ውስጥ ከተመለከተው የተከፈለ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ ሊበልጥ አይችልም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው ቢኖርም ሀ የማኅበሩ የማይንቀሳቀስ ንብረት ለዕዳ ሰነዶች መያዣ ተደርጎ የተሰጠ አንደሆነና የወጡትም የዕዳ ሰነዶች ዋጋ ከመያዣው ዋጋ ሁለት ሶስተኛ የማይበልጥ እንደሆነ ወይም ለ ከተከፈለው የማኅበሩ ዋና ገንዘብ በላይ የወጡት የዕዳ ሰነዶች በተመዘገቡ ዋስትናዎች ወይም በመንግስት በወጡ የግምጃ ቤት ሰነዶች ወይም መንግስት ዋስትና በገባላቸዉ ቦንዶች ዋስትና የተሰጠባቸው እና ከዋስትናነት ነፃ የመውጫቸው ገዜ ከዕዳ ሰነዶች መከፈያ ጊዜ የማይቀድም እንደሆነ ወይም መንግስት ወይም አንድ የመንግስት መስሪያ ቤት በየዓመቱ በሚከፍለው ገንዘብ ዋስትና የተገባላቸው እንደሆነ አንድ ማኅበር በሀብትና ፅዳ ሄሂሳብ መግለጫዎች ከተመለከተው የተከፈለ ዋና ገንዘብ በላይ የተጻፈባቸው ዋጋ ያላቸው የዕዳ ሰነዶችን ለማውጣት ይችላል የዕዳ ሰነዶች ዋጋ ተመልሶ ሙሉ በሙሉ እስኪከፈል ድረስ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ለ መሠረት በዋስትና የተሰጡት ሰነዶች በባንክ ውስጥ መቀመጥ አለባቸው ለዕዳ ሰነድ ያዥ የሚከፈለውን ወለድ እና ዋስትና የተገባላቸውን የዕዳ ሰነዶች ዋጋ ጥቂት በጥቂት ለመከፈል አስፈላጊ በሆነው መጠን ለእነዚህ የዋስትና ሰነዶች በየዓመቱ የሚከፈለው ገንዘብ በባንከ በዝግ ሂሳብ መቀመጥ ይኖርበታል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው ገደብ የማይንቀሳቀስ ንብረት ለማፍራት በሚወሰድ ብድር ወይም አርሻን መያዣ አድርገው በሚያበድሩ ኩባያንዎች ላይ ተፈፃሚ አይሆንም አንቀጽ የዕዳ ሰነዶችን ያወጣ ማኅበር ግዴታዎች ባውጪው ማኅበር ተመልሰው የተገዙ የዕዳ ሰነዶች ይሰረዛሉ እንደገና ለሽያጭም መቅረብ አይችሉም የዕዳ ሰነዶችን ያወጣ ማኅበር ዋና ገንዘቡን መቀነስ የሚቸለው ዋጋቸው ከነወለድ ለአበዳሪዎች ተከፍሎ በተሰረዙት የዕዳ ሰነዶች መጠን ነው አንቀጽ የዕዳ ሰነዶችን ባወጣ ማኅበር የሚደረግ የዋና ገንዘብ ቅነሳ በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ስር የተመለከተው ቢኖርም በመከሰር ምከንያት የማኅበሩን ዋና ገንዘብ መቀነስ የግድ በሆነ ጊዜ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ አና በሕግ የተወሰነው የመጠባበቂያ ገንዘብ በመዘዋወር ላይ ካሉት ዋጋቸዉ ያልተከፈሉ የዕዳ ሰነዶች ዋጋ መጠን እስኪስተካከል ድረስ በሕግ ለተወሰነው የመጠባበቂያ ገንዘብ የሚደረገው ተቀናሽ የሚሰላው የፅዳ ሰነዶቹ በወጡበት ጊዜ የነበረውን የዋና ገንዘብ መጠን መሰረት በማድረግ መሆን አለበት አንቀጽ የዕዳ ሰነዶች ስለሚወጡበት ዋጋ የዕዳ ሰነዶችን ከተጻፈባቸው ዋጋ ከፍ አድርጎ ማውጣት ይቻላል በለዩ ሁኔታ በሕግ ካልተደነገገ በስተቀር የዕዳ ሰነዶቹን ላያቸዉ ላይ ከተጻፈው ዋጋ ዝቅ አድርጎ ማውጣት አይቻልም አንቀጽ የዕዳ ሰነድ የምስከር ወረቀት ይዘት የዕዳ ሰነድ የምስከር ወረቀት የሚከተሉትን ጉዳዮች መያዝ አለበት የማኅበሩን ስም ዓላማ ዋና መሥሪያ ቤት አና በንግድ መዝገብ የተመዘገበበትን ቦታ ማኅበሩ የተመሰረተበትንና የሚቆይበትን ጊዜ የዕዳ ሰነዶች በወጡ ጊዜ ማኅበሩ ያለው የተከፈለ ዋና ገንዘብ መጠን ጠቅላላ ጉባኤው የዕዳ ሰነዶችን ለማውጣት ውሳኔ የሰጠበትን ጊዜና ውሳኔው በንግድ መዝገብ የተመዘገበበትን ቀን የዕዳ ሰነድ የምስከር ወረቀቱ ተከታታይ ቁጥርና በላዩ የተጻፈውን ዋጋ የወለዱን መጠንና የመከፈያውን ቀን አንዲሁም ዕዳው የሚመለስበትን ሁኔታ የወጡት የፅዳ ሰነዶችን ልከ እና ከዕዳ ሰነዱ ጋር የተያያዙ ልዩ ዋስትናዎችን እንዲሁም እነዚህ ዋስትናዎችን ያቋቋመው የጽሑፍ ውል የተደረገበትን ጊዜ አስቀድሞ የወጡ ነገር ግን ቀስ በቀስ ተከፍለው ያላለቁ የዕዳ ሰነዶችን ልከ እና የተገባላቸዉን ዋስትና እንደአስፈላግነቱ የዕዳ ሰነድ ያች የዕዳ ሰነዶቻቸውን ወደ አከሲዮን ለመለወጥ የተሰጣቸውን መብት ተግባራዊ የሚያደርጉበትን ጊዜ እንዲሁም የአለዋወጡን ሁኔታ መ አንቀጽ አከሲዮኖችን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት በዚህ ሕግ ስለአከሲዮኖች አለመከፋፈል አከሲዮኖች ስለሚወጡባቸው ዘዴዎቸ ስለአከሲዮኖች መተላለፍ አና መቃወሚያዖች የተደነገጉት ድንጋጌዎች በዕዳ ሰነዶች ላይም እንደአግባብነታቸው ተፈፃሚነት ይኖራቸዋል አንቀጽ ስለዕዳ ሰነድ ያዥች ጠቅላላ ጉባኤ በአንድ ጊዜ የወጡ የዕዳ ሰነድ ያች የጋራ ጥቅሞቻቸውን ለማስከበር ሲባል ከዚህ በታች ባሉት አንቀጾች በተመለከቱት ሁኔታዎች ራሳቸውን ሕጋዊ ሰውነት በተሰጠው የዕዳ ሰነድ ያች ቡድን ሊያደራጁ ይችላሉ ማንኛዉም ተቃራኒ ስምምነት ቢኖርም በአንድ የዕዳ ሰነድ ያች ቡድን ውስጥ የሚገኙ የዕዳ ሰነድ ያፐች በማንኛዉም ጊዜ የዕዳ ሰነድ ያች ጠቅላላ ጉባኤ ማድረግ ይትላሉ አንቀጽ የዕዳ ሰነድ ያፐች ጉባኤ አጠራርና አካሄድ የዕዳ ሰነድ ያፐዙች ጉባኤ በማኅበሩ ወይም የዕዳ ሰነድ ያች ቡድን ወኪል ሰይሞ እንደሆነ በወኪሉ ወይም ካልተከፈሉ የዕዳ ሰነዶች ውስጥ ሃያ በመቶ ድርሻ ባላቸው የዕዳ ሰነድ ያፐች ሊጠራ ይችላል በዚህ ሕግ ስለ ባለአከሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔ አጠራር አና ስለስበሰባው አካሄድ የተደነገጉት ድንጋጌዎች እንደ አግባብነታቸው በዕዳ ሰነድ ያች ጉባኤ አጠራርና አካሔድ ላይም ተፈፃሚ ይሆናሉ ባለዕዳፊዑ የሆነው ማኅበር ወይም ለብድሩ ዋስ የሆነ ኩባንያ ዳይሬከተሮች የተቆጣጣሪ ቦርድ አባላት ኦዲተሮች ሰራተኞች በዕዳ ሰነድ ያፐች ጉባዔ ላይ ለፅዳ ሰነድ ያፐች ወኪል ለመሆን አይችሉም ዋጋቸዉ በማሕሩ የተከፈለ የዕዳ ሰነዶች የያዙ ሰዎች በጉባኤዎች ላይ ተሳታፊ ለመሆን አይቸሉም ማኅበሩ መልሶ የገዛቸው የዕዳ ሰነዶቸን ይዞ በጉባኤው ተሳታፊ ሲሆን አይተትልም ይህ ከልከላ ከባለዕዳው ማኅበር ዋና ገንዘብ ቢያንስ ሠላሳ በመቶ በያዙ ሌሎች የንግድ ማህበራት ላይም ተፈፃሚ ይሆናል የዕዳ ሰነድ ያዙሥች የሚያካሂዷቸውን ጉባኤዎች ለመጥራት እና ለማካሄድ አስፈላጊ የሆኑ ወጪዎችን ሁሉ የሚሸፍነው ባለ ዕዳው ማኅበር ይሆናል አንቀጽ የጉባኤው ስልጣን የዕዳ ሰነድ ያፐች ጉባኤ ለዕዳ ሰነድ ያዙሥች ጥቅም ጥበቃና ለብድር ውሉ አፈፃፀም የሚያሰፈልጉት ጥንቃቄዎች ሁሉ እንዲፈፀሙ ለማድረግና እንዲሁም አነዚህን ጥንቃቄዎች ለማስፈፀም አስፈላጊ ስለሆኑ ወጪዎች ውሳኔ ይሰጣል በጉባኤው የሚተላለፉት ውሳኔዎች በጉባኤው ባልተገኙና ውሳኔውን በተቃወሙ በአጠቃላይ በሁሉም የዕዳ ሰነድ ያች ላይ ተፈፃሚ ይሆናሉ አንቀጽ ባለዕዳው ማኅበሩ ባቀረባቸው ሃሳቦች ላይ ውሳኔ ስለመስጠት የዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ የዕዳ ሰነድ ያች ጉባኤ ሀ የማኅበሩ ዓይነት ወይም ዓላማ እንዲለወጥ ለ ማኅበሩ ከሌላ ማኅበር ጋር እንዲቀላቀል ወይም ወደ ሁለትና ከዚያ በላይ ማኅበር እንዲከፈል ሐ በነባር የዕዳ ሰነዶች ላይ የቀደምትነት መብት የሚያስገኙ ሌሎች የዕዳ ሰነዶች አንዲወጡ ባለዕዳው ማኅበር በሚያቀርባቸዉ ሀሳቦች ላይ ለመምከር ይትላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የቀረቡትን ሀሳቦች ጉባኤው ባይቀበላቸውም ማኅበሩ ተግባራዊ ሊያደርጋቸዉ ይቸላል ሆኖም ገንዘባቸው እንዲመለስላቸዉ ለሚጠይቁ የዕዳ ሰነድ ያፐች ሀሳቦቹን ተግባራዊ ካደረገበት ቀን አንስቶ ባለው የሶስት ወራት ጊዜ ውስጥ መከፈል ይኖርበታል ጉባኤው ኩባንያው የብድር ሁኔታዎቹን ለመለወጥ በሚያቀርበው ሀሳብ ላይ ሊመከር ይችቸላል ጉባኤው የዕዳ ሰነድ ያችን ግዴታ ሊያከብድ በተለይም ተጨማሪ ገንዘብ አንዲያበድሩ ለማስገደድ እንዲሁም በሙሉ ስምምነት ካልሆነ በስተቀር የዕዳ ሰነዶች በአከሲዮኖች አንዲለወጡ ሊፈቅድ ወይም በቡድኑ ውስጥ በሚገኙ የዕዳ ሰነድ ያች መካከል ልዩነት የሚያደርጉ ሁኔታዎችን ሊፈጥር አይችልም አንቀጽ ለውሳኔዎች መፅናት የሚያስፈልጉ ሁኔታዎች የዕዳ ሰነድ ያሥች ጉባኤ ድምፅ የመስጠት መብት ካላቸዉ የዕዳ ሰነዶች ቢያንስ አንድ ሶስተኛውን የያዙት አባላት በአካል ወይም በወኪሎቻቸው አመካይነት ከተገኙ ወይም በኤሌከትሮኒከ ዘዴ መሳተፍ ከቻሉ ውሳኔዎችን ለማሳለፍ ይቸላል በዚህ ሕግ አንቀጽ የተመለከተውን ጉዳይ ለመወሰን ከዕዳ ሰነድ ያች ሦስት አራተኛ በአካል ወይም በወኪሎቻቸው አመካይነት መገኘት ወይም በኤሌከክትሮኒከ ዘዴ መሳተፍ አለባቸው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና የተመለከተው ምልዐተ ጉባኤ በመጀመሪያው ጉባኤ ያልተሟላ እንደሆነ የመጀመሪያው ጥሪ በተፈጸመበት ሁኔታና ጊዜ ሁለተኛ ጉባኤ ይጠራል ይህም ጥሪ በመጀመሪያው ጥሪ የነበረውን አጀንዳ ያለፈውን ጉባኤ ቀንና ውጤቱን ማመልከት አለበት በሁለተኛው ጥሪ የተሰበሰበው ጉባኤ የተገኙትን የፅዳ ሰነዶች ቁጥር ግምት ውስጥ ሳያስገባ ውሳኔ ማስተላለፍ ይቻላል የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ቢኖርም በአንቀጽ በተመለከቱት ጉዳዮች ላይ ለመወሰን በተጠራው በሁለተኛው ጉባኤ ላይ የዕዳ ሰነዶችን ሃምሳ በመቶ የያዙ አባላት ካልተገኙ በዚያው የጥሪ ሁኔታና ጊዜ ሦስተኛ ጉባኤ ይጠራል ይኸው ጉባኤ ውሳኔ ማሳለፍ የሚቸለው የዕዳ ሰነዶችን አንድ አራተኛውን የያዙ አባላት ወይም ወኪሎቻቸው ከተገኙ ይሆናል አንቀጽ ስለድምፅ ብልጫ በዕዳ ሰነድ ያዙች ጉባዔ ውሳኔ ሊተላለፉ የሚቸለው በጉባኤው ከተገኙት የዕዳ ሰነድ ያፐዙቾች በአብላጫው ድምፅ ሲደገፍ ነው የዕዳ ሰነዶችን ወደ አከሲዮን መለወጥን ወይም በአንድ ቡድን ውስጥ በሚገኙ የዕዳ ሰነድ ያች መካከል ልዩነት የሚያደርጉ ሁኔታዎች መፍጠርን ከሚመለከተው በስተቀር በዚህ ህግ አንቀጽ ውስጥ በተደነገጉት ጉዳች ላይ የሚሰጡ ውሳኔዎች በጉባኤው ከተገኙት የዕዳ ሰነድ ያች በሁለት ሶስተኛ ድምፅ መደገፍ አለባቸዉ እያንዳንዱ የዕዳ ሰነድ ቢያንስ አንድ ድምፅ የመስጠት መብት የሚያሰጥ ሆኖ የዕዳ ሰነዶቹ ለያድሎቻቸው የሚያሰጡት ድምጽ የመስጠት መብት የዕዳ ሰነዶቹ ከጠቅላላው የብድር ገንዘብ ውስጥ ካላቸው የድርሻ መጠን ጋር የተመዛዘነ መሆን ይኖርበታል አንቀጽ አንዳንድ ውሳኔዎችን በፍርድ ቤት ስለማፀደቅ በዚህ ህግ አንቀጽ መሰረት የተሰጡ ውሳኔዎች ጉባኤ በተደረገ በአስራ አምስት ቀናት ውስጥ በማኅበሩ ወይም በዕዳ ሰነድ ያች ቡድን ወኪሎች ወይም እነርሱ በሌሉ ጊዜ በማንኛውም የዕዳ ሰነድ ያዥ ለፍርድ ቤት ቀርበው መጽደቅ ይኖርባቸዋል ውሳኔዎቹ በፍርድ ቤት ካልጸደቁ ተፈፃሚነት አይኖራቸውም ውሳኔዎቹን የተቃወሙ ወይም በጉባኤው ያልተገኙ የዕዳ ሰነድ ያዥፐች ውሳኔው እንዳይፀድቅ መቃወም ይችትላሉ አንቀጽ የዕዳ ሰነድ ያች ቡድን ወኪሎች የዕዳ ሰነድ ያች ቡድን በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና በተመለከተው ምልአተ ጉባኤ እንዲሁም በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተጠቀሰው የድምፅ ብለጫ መሰረት በጠቅላላ ጉባኤው በሚሾሙ በአንድ ወይም ከዚያ በላይ ወኪሎች ሊወከል ይቸላል ጉባኤው በማንኛውም ጊዜ ወኪሎችን ለመሻር ይቸላል ጉባኤው በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ በተመለከተው ምልዓተ ጉባኤና ድምፅ ብልጫ መሰረት የወኪሎችን ስልጣንና የሚከፈላቸውን የሥራ ከፍያ ይወስናል ከፍያው የሚሸፈነውም በባለዕዳው ኩባንያ ይሆናል ወኪሎች በአግባቡ በተጠራ የዕዳ ሰነድ ያች ጠቅላላ ጉባኤ ያልተሾሙ እንደሆነ እና አስቸኳይ በሆነ ጊዜ በባለዕዳው ኩባንያ ወይም ከጠቅላላ የዕዳ ሰነዶች አምስት በመቶ የያዙ የዕዳ ሰነድ ያፐች ሲጠይቁ ፍርድ ቤት ወኪሎችን ለመሾም ወይም ለመተካት ይችላል የዚህ ሕግ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ በዕዳ ሰነድ ያፐች ወኪል አሺሺም ላይ ተፈፃሚ ይሆናል አንቀጽ የወኪሎች ስልጣን በዕዳ ሰነድ ያች ጠቅላላ ጉባኤ በሌላ ሁኔታ ካልተወሰነ በስተቀር ወኪሎች የዕዳ ሰነድ ያች ቡድን የጋራ ጥቅም በሆኑ ጉዳዮች ላይ በቡድኑ ስም ከዚህ በታቸ የተመለከቱትን ለመፈጸም ስልጣን ይኖራቸዋል ማንኛዉንም የአስተዳደር ስራ የመፈፀም በተለይም ለብድሩ የተሰጡ ዋስትናዎችን የመቀበልና የመጠበቅ ቡድኑን በፍርድ ቤት ወይም በማንኛውም ሌላ የዳኝነት አካል የመወከል በማኅበሩ ባለአከሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የመገኘት የዕዳ ሰነዶችን ለመከፈል በሚደረግ የዕጣ አወጣጥ ስርአት ላይ የመገኘት አንቀጽ ባለዕዳው ማኅበር በከሰረ ጊዜ ወኪሎች ስላሉባቸው ግዴታዎች የባለዕዳው ማህበር እዳ የመክፈል አቅም እየቀነሰ ከሄደ ወይም አዳውን መክፈል ካቋረጠ እንደነገሩ ሁኔታ ለጥንቃቄ ዕዳገ መልሶ የማዋቀር ሥነ ሥርዓት እዳን መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ዉይም የመክሠር ሥነ ሥርዓት ሂደት ላይ የማኅበሩን ዕዳ ያዞች ቡድን ወኪል ተሾሞ እንደሆነ በቡድኑ ለታቀፉ ሁሉ የባለመብትነታቸውን ማስረጃ ያቀርባልአንዲሁም በስማቸው የተላኩ የጥሪ ማስታወቂያዎችን ይቀበላል የዕዓፋ ሰነድ ያሾች ወኪል በዕዳ ሰነድ ያች ጠቅላላ ጉባኤ ድምፅ እንዲሰጥ የተወከለ እንደሆነ በኪሳራ ሕግ መሠረት የማኅበሩ ገንዘብ ጠያቂዎች በሚያደርጉዋቸው ጉባዔዎች ላይ የዕዳ ሰነድ ያችን ወከሎ ድምፅ መስጠት ይቸላል ለማኅበሩ ገንዘብ ጠያቂዎች ምልዓተ ጉባኤና የአብላጫ ድምጽ አቆጣጠር በአንድ ቀን የወጡ የዕዳ ሰነዶች አንደ አንድ ዕዳ ይቆጠራሉ ምዕራፍ ሰባት ስለማኅበር ሂሳቦች አንቀጽ ጠቅላላ ድንጋጌዎች የሌሎች ልዩ ሕጎች ድንጋጌዎች አንደተጠበቁ ሆኖ የዚህ ምዕራፍ ድንጋጌዎች በአከሲዮን ማኅበር ላይ ተፈፃሚ ይሆናሉ በሌላ ሕግ በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር ስለሒሳብ መዛግብት አያያዝ እና አጠባበቅ በዚህ ሕግ መጽሐፍ አንድ ስር የተመለከቱት ድንጋጌዎች በአከሲዮን ማኅበር ሒሳቦች ላይም ተፈጻሚ ይሆናሉ አንቀጽ ሂሳቦች እና ዓመታዊ ሪፖርት በየሒሳብ ዓመቱ መዝጊያ የዳይሬከተሮች ቦርድ ማኅበሩ ያሉትን ሀብቶች የንብረት ዝርዝር አንዲሁም የሀብትና ዕዳ መግለጫ ማዘጋጀት አለባቸው ዳይሬከተሮች የሀብትና ዕዳ ሂሳብ መግለጫ የትርፍ አና ኪሳራ መግለጫ አንዲሁም ባለፈው የሂሳብ ዓመት የነበረውን የማኅበሩን ሁኔታ እና አንቅስቃሴ በተመለከተ ሪፖርት ማዘጋጀት አለባቸው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ስር የተመለከተው ሪፖርት ዝርዝር የትርፍና ኪሳራ መግለጫ የዳይሬከተሮች ቦርድ አባላትን ካሉ የተቆጣጣሪ ቦርድ አባላትን እና የአዲተሮችን ጠቅላላ የከፍያይ መጠን የሚያመለከት መግለጫ ስለትርፍ አከፋፈል የቀረበ ሀሳብ ካለ ይህንኑ ማካተት ይኖርበታል አንቀጽ የሒሳብ ሰነዶችን እና ሪፖርቶችን ስለመስጠት ለጠቅላላ ጉባኤው ጥሪ ከሚደረግበት ቢያንስ ከ ቀናት በፊት የማኅበሩ የንብረት ዝርዝር የሀብትና ዕዳ ሂሳብ መግለጫ የትርፍና ኪሳራ መግለጫ እና የዳይሬከተሮች ቦርድ ሪፖርት ለኦዲተሮች እና ለንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ወይም አግባብነት ላለው ሌላ የመንግስት መስሪያ ቤት መተላለፍ ይኖርበታል አንቀጽ የሀብትና ዕዳ ሂሳብ መግለጫ እና የትርፍና ኪሳራ መግለጫ ስለሚዘጋጅበት ሁኔታ ጠቅላላ ጉባኤው በኦዲተሮች የቀረበለትን ሪፖርት መሠረት በማድረግ በሌላ ሁኔታ አንዲሰራ ካልወሰነ በስተቀር በየዓመቱ የሚዘጋጀው የሀብትና ዕዳ ሂሳብ መግለጫ እና የትርፍና ኪሳራ መግለጫ አዘገጃጀት አቀራረብና የስሌት ዘዴ ቀደም ባሉት ዓመታት የነበረውን አሰራር የተከተለ እና የማይለወጥ መሆን ይኖርበታል የትርፍና ኪሳራ መግለጫው ከማኅበሩ ልዩ ልዩ እንቅስቃሴዎች የመነጩትን ትርፎች ወይም ኪሳራዎች በተለየ ርዕስ ስር ማሳየት ይኖርበታል አንቀጽ ሰለ አባሪዎች አንደ ዋስትና የመሳሰሱት በሃብትና ዕዳ ሒሳብ መግለጫ የማይታዩ የግዴታ ውሎች ከማኅበሩ የሃብትና ዕዳ መግለጫ ሒሳብ ጋር አባሪ ተደርገው መያያዝ ይኖርባቸዋል አንቀጽ የአላቂ ንብረቶች መተኪያ ገንዘብና የእርጅና ቅናሽ ጠቅላላ የመጠቀሚያ ጊዜያቸውን የጨረሱ ንብረቶችን ከማኅበሩ ሀብትነት ለመሰረዝ እንዲቻል ለንብረቶቹ መተኪያ ገንዘብ በየአመቱ መቀመጥ ይኖርበታል በየዓመቱ ታስቦ ተቀማጭ የሚሆነው የመተኪያ ገንዘብ መጠን የማይበቃ ሆኖ የተገኘ እንደሆነ ከዕቃው አርጅና ጋር ተመጣጣኝ እንዲሆን መጠኑ ከፍ ማለት ይኖርበታል ትርፍ ባይኖርም አንኳ በአያንዳንዱ የሂሳብ ዓመት ማለቂያ የማኅበሩ ንብረቶች መተኪያ ገንዘብ እና የዕርጅና ቅናሽ ሒሳብ ተቀናሽ መሆን ይኖርበታል የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ለመሰብሰብ እና ለመጨመር የተደረጉ ወጪዎች ወጪ ከተደረጉበት ቀን አንስቶ እጅግ ቢዘገይ በአምስተኛው የሂሳብ ዓመት ማለቂያ መተካት ይናኖርባቸዋል አንቀጽ የእናት ማኅበር ሂሳቦች የተቀጥላ ማኅበር ሂሳቦች ለዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ የሚያቀርቡት የአናት ማኅበሩ ሂሳቦች በሚያቀርቡበት ጊዜ እና ሁኔታ ይሆናል ለእናት ማኅበሩ እና ለተቀጥላዎቹ ማኅበራት አንድ የተጠቃለለ የሃብትና ዕዳ የሂሳብ መግለጫ እና የትርፍና ኪሳራ የሂሳብ መግለጫ መዘጋጀት አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም የዳይሬከተሮች ቦርድ እንደዚህ አይነቱን ሰነድ ማዘጋጀት ሀ ሊሆን የማይቸል ወይም እጅግ ከባድ ወይም ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ ወይም የየማኅበሩ የገንዘብ ጥቅም ዝቅተኛ ከመሆኑ የተነሳ ለባለአከሲዮኖች የማይጠቅም ከሆነ ለ እናት ማኅበሩን ወይም ተቀጥላውን የሚጎዳ እና ተቀጥላ ማኅበሩ የሚያከናውነው ስራ የተለያየ ከመሆኑ የተነሳ እንደ አንድ አይነት ማኅበር የማይቆጠሩ እንደሆነና ይኸው ሀሳብ በንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚነስቴር ወይም አግባብ ባለው የመንግስት አካል የፀደቀ ከሆነ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው ግዴታ ተፈፃሚ አይሆንም አንቀጽ ስለትርፍ የአንድ ማኅበር የተጣራ ትርፍ የሚባለው የማኅበሩ ጠቅላላ ወጪዎች እንዲሁም የአላቂ ንብረቶች መተኪያ ገንዘብና የእርጅና ቅናሽ ሒሳብ በሂሳብ ዓመቱ ከተገኘው ጠቅላላ ገቢ ከተቀነሰ በኋላ የሚገኘው ትርፍ ነው የሚከፋፈል ትርፍ ከሂሳብ ዓመቱ ትርፍ ላይ የቀደምት ዓመታት ኪሳራዎች ከተቀነሱ በኋላ በሂሳብ ዓመቱ ትርፍ ላይ በፊት ታስበው ያልተከፋፈሉ ትርፎችን አና ሌሎች ተጨማሪ ገቢዎችን እና በልዩ ሁኔታ ጠቅላላ ጉባኤው ከመጠባበቂያ ገንዘብ እንዲከፈል የፈቀደውን ማንኛውንም ገንዘብ በመጨመር የሚገኝ ትርፍ ነው መ የጠቅላላ ጉባኤው ውሳኔም ለትርፍ ተከፋይ የሚሆኑት ገንዘቦች ከየትኛው የመጠባበቂያ ገንዘብ ላይ አንደሚወሰዱ ማመልከት ይኖርበታል አንቀጽ ስለመጠባበቂያ ገንዘብ በትርፍና ኪሳራ ሒሳብ መግለጫ ላይ ከተመለከቱት የተጣሩ ትርፎች ላይ ወደ መጠባበቂያ ገንዘብ ዝውውር ይደረጋል መጠባበቂያ ገንዘብ የሚከተሉትን ይጨምራል ሀ በሕግ እንዲቀመጥ የተወሰነ መጠባበቂያ ገንዘብ ለ በማኅበሩ የመመስረቻ ጽሑፍ መሠረት በመደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የተወሰነ የመጠባበቂያ ገንዘብ ሐ በማኅበሩ የመመስረቻ ጽሁፍ መሰረት ጠቅላላ ጉባኤ አንዲያቋቁም የተፈቀደለት አስገዳጅ ያልሆነ የመጠባበቂያ ገንዘብ መ በሕግ ወይም በማኅበሩ የመመስረቻ ጽሑፍ ከተመለከተው ውጭ በመደበኛ ጠቅላላ ጉባኤው የተወሰነ ነየ የመጠባበቂያ ገንዘብ አንቀጽ በህግ የተወሰነ የመጠባበቂያ ገንዘብ በሌላ ሕግ የተለየ መጠን ካልተወሰነ በስተቀር ከማኅበሩ የተጣራ ትርፍ አምስት በመቶ በየዓመቱ በሕግ ወደተወሰነው መጠባበቂያ ገንዘብ መዛወር ይኖርበታል ሆኖም ወደ መጠባበቂያው የተዛወረው ገንዘብ መጠን የማኅበሩ ዋና ገንዘብ አምስት በመቶ ላይ ሲደርስ የማዛወሩ ተግባር አስገዳጅነት ይቀራል በማንኛውም ምከንያት በሕግ የተወሰነው የመጠባበቂያ ገንዘብ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ከተመለከተው መጠን ዝቅ ያለ እንደሆነ ወደዚያው መጠን እንዲመለስ ገንዘብ የማዛወር ግዴታ ተፈጻሚ ይሆናል አንቀጽ አከሲዮንን ከዋጋው በላይ በማውጣት ስለሚቋቋም መጠባበቂያ ገንዘብ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ እንዲጨመር የወሰነው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ አዲስ የሚሸጡት አከሲዮኖች ከተጻፈባቸው ዋጋ ፓር ቫልዩ በላይ በሆነ ገንዘብ አንዲሸጡ የወሰነ አንደሆነ በአከሲዮኖቹ ላይ የተጻፈው ዋጋ ፓር ቫልዩ እና በተጨባጭ አከሲዮኖቹ የተሸጡበት ዋጋ ልዩነት ወደ የመጠባበቂያ ገንዘብ እንዲዛወር ሊወስን ይችቸላል በማንኛዉም ሁኔታ ቢሆን ከዚህ የመጠባበቂያ ገንዘብ ተካፋዮች መሆን የሚችሉት አዲሶቹ አከሲዮኖች ከመሸጣቸው በፊት ባለአከሲዮን የነበሩት ሰዎች ብቻ ይሆናሉሱ አንቀጽ የትርፍ አደላደልና አከፋፈል የልዩ ሕግ ድንግጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በአንቀጽ ዳ የተመለከተው መጠን ከተጣራው ትርፍ ላይ ወደ መጠባበቂያ ገንዘብ ከተዛወረ በኋላ ቀሪው በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ መሰረት ይከፋፈላል ለዳይሬከተሮች ቦርድ አባላት የሚሰጥ ከፍያ በዚህ ሕግ አንቀጽ መሠረት ተፈጻሚ ይናል አንቀጽ የተወሰኑ ወይም በየጊዜው የሚሰጡ ወለዶች ማኅበሩ ዓመታዊ ትርፍ ባይኖረውም የተወሰነ ወይም በየጊዜው የሚሰጥ ወለድ ለባለአከሲዮኖች ይከፈላል ተብሎ በመስረቻ ጽሑፍ ሊወሰን ይቸላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ለባለአከሲዮኖች ወለድ የሚከፈለው ማኅበሩ መደበኛ ሥራውን ለማከናወን የሚያስችል ዝግጅት በሚያደርግበት ጊዜ ዋና ገንዘቡ በባንክ በመቀመጡ በተገኘው ወለድ መጠን ብቻ ይሆናል ማኅበሩ መደበኛ ሥራውን አንደጀመረ ለባለአከሲዮኖች ይከፈል የነበረው ወለድ ወዲያውኑ ቀሪ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ኩባንያው ለባለአከሲዮኖች ወለድ እንዲከፍል በመመስረቻ ጽሑፍ በግልጽ ካልተወሰነ በስተቀር ማኅበሩ ለባለአከሲዮኖች ወለድ አይከፍልም አንቀጽ የትርፍ ድርሻ ከፍያና የባለአከሲዮኖች መብት ለባለአከሲዮኖች የትርፍ ድርሻ የሚከፈለው በጸደቀው የማኅበሩ የሀብትና ዕዳ ሂሳብ መግለጫ ላይ ከተመለከተው የተጣራ ትርፍ ላይ ብቻ ይሆናል የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌን በመተላለፍ የተከፋፈለ የትርፍ ድርሻ አንደ ሀሰተኛ ትርፍ ይቆጠራል አንዲከፈል ያደረጉ ሰዎችም በወንጀልና በፍትሐብሔር ኃላፊ ይሆናሱ ጠቅላላ ጉባዔው ትርፍ እንዲከፋፈል በሚወስንበት ጊዜ የትርፍ ድርሻ የሚከፈልበትን ዘዴ እና የትርፍ ድርሻ ለባለአከሲዮኖች የሚሰጥበትን ቀን በግልጽ ማመልከት አለበት ሆኖም የትርፍ ድርሻ የሚከፈልበት ቀን በማናቸውም ሁኔታ የትርፍ ድርሻ እንዲከፋፈል ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ ከአራት ወራት መብለጥ የለበትም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ከማብቃቱ በፊት ባለው ጊዜ ውስጥ ጠቅላላ ጉባኤው የፊተኛው ጠቅላላ ጉባኤ ስለ ትርፍ ድርሻ ወይም የመጠባበቂያ ገንዘቦች ከፍፍል የሰጠውን ውሳኔ በበቂ ምከንያት ለማሻሻል ወይም ለመሻር ይችቸላል የትርፍ ድርሻ እንዲከፈልበት ከተቆረጠው ቀን ጀምሮ አንድ ባለአከሲዮን በሚደርሰው የትርፍ ድርሻ መጠን የማኅበሩ አበዳሪ እንደሆነ ይቆጠራል አንቀጽ የተከፈሉ የትርፍ ድርሻዎች እንዲመለሱ መጠየቅ የማይቻል ስለመሆኑ ማኅበሩ በቤተ ዘመድ የተያዘ ወይም የትርፍ ድርሻ ከፍፍሉ የተፈፀመው የሀብትና የዕዳ ሂሳብ መግለጫ ሳይናር ወይም በአግባቡ የፀደቀን የሀብትና ዕዳ ሂሳብ መግለጫ መሰረት ሳይደረግ ካልሆነ በስተቀር የዚህን ህግ አንቀጽ ድንጋጌዎችን በመጣስ የተከፋፈለን የትርፍ ድርሻ ባለአከሲዮኖች አንዲመልሱ መጠየቅ አይቻልም አንቀጽ የሀብትና የዕዳ ሂሳብ መግለጫን የማጽደቅ ውጤት የማኅበሩ የሀብትና የዕዳ ሂሳብ መግለጫ በጉባኤው መጽደቁ ዳይሬክከተሮችን የተቆጣጣሪ ቦርድ ካለ አባላቱን ኦዲተሮችን ስራ አስኪያጆችን የማኅበሩን ፀሐፊ እና ሌሎች ኃላፊዎችን በማኅበሩ ከነበረባቸው ኃላፊነት ጋር በተያያዘ ከሚኖርባቸው ተጠያቂነት ነፃ ሊያያደርጋቸው አይትልም አንቀጽ የሀብትና የዕዳ ሂሳብ መግለጫን በማስታወቂያ ስለማውጣት የፀደቀው የማኅበሩ የሀብትና ፅዳ ሂሳብ መግለጫ አንድ ቅጅ አንዲሁም ጉባኤው መግለጫውን ያፀደቀበት ውሳኔ ቃለጉበዔ አግባብ ያለው ከፍል የሃብትና ዕዳ ሂሳብ መግለጫው በጸደቀ በሠላሳ ቀናት ውስጥ ለንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ወይም አግባብ ላለው የመንግስት አካል መላከ እና በማህበሩ ድረገጽ ላይ ማውጣት አለበት ምዕራፍ ስምንት የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ስለማሳደግና ስለመቀነስ ከፍል አንድ የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ስለማሳደግ አንቀጽ የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ማሳደጊያ መንገዶች የማህበሩ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ሳይፈቅድ የማህበሩን ዋና ገንዘብ ማሳደግ አይቻልም የማህበሩን ዋና ገንዘብ አዲስ አከሲዮኖችን በማውጣት ወይም የነባር አከስዮኖችን ዋጋ በመጨመር ለማሳደግ ይቻላል አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ዋና ገንዘቡን ለማሳደግ ሲወስን የሚያድግበትንም መንገድ አብሮ መወሰን አለበት የአዲስ አከሲዮኖች ዋጋ በሚከተሉት መንገዶች ሊከፈል ይትላልቡ ሀ በጥሬ ገንዘብ ወይም በዓይነት ለ ማኅበሩ ያሉበትን የመከፍያ ጊዜያቸው የደረሰ ዕዳዎች በአከሲዮን በማቻቻል ሐ መጠባበቂያ ወይም ማኅበሩ ሊያዝባቸው የሚችሉ ሌሎች ገንዘቦችን ወደ ዋናው ገንዘብ በመጨመር ወይም መ የዕዳ ሰነዶችን ወደ አከሲዮን በመለወጥ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ እንዲያድግ የተደረገው ከመጠባበቂያ ገንዘብ ወይም ለባለአከሲዮኖች ሊከፋፈል ከሚችል ትርፍ ላይ በማንሳት ካልሆነ በስተቀር የነባር አከሲዮኖችን ዋጋ በመጨመር ዋና ገንዘቡን ለማሳደግ የሚቻለው በዚህ ህግ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ በተደነገገው ሁኔታ ብቻ ነው አንቀጽ ለዳይሬከተሮች ቦርድ ስልጣን ስለመስጠት የዚህ ሕግ አንቀጽ እና ድንጋጌዎች አንደተጠበቁ ሆኖ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤው የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ለማሳደግ ወይም ለመቀነስ የሰጠውን ውሳኔ ተግባራዊ እንዲያደርግ አስፈላጊውን ስልጣን ለዳይሬክተሮች ቦርድ መስጠት ይቸላል የዳይሬከተሮች ቦርድ የማኅበሩን ዋና ገንዘብ እንዲያሳድግ ወይም አንዲቀንስ አስቀደሞ የሚፈቅድ የመመስረቻ ጽሑፍ ድንጋጌ ዋጋ አይኖረውም አንቀጽ የማኅበሩን ዋና ገንዘብ የማሳደግ ውሳኔ ተግባራዊ ስለሚሆንበት ጊዜ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ የሚያድገው የዕዳ ሰነዶችን ወደ አከሲዮኖች በመለወጥ ካልሆነ በስተቀር አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤው ዋና ገንዘቡ አንዲያድግ ከወሰነበት ወይም ከፈቀደበት ጊዜ አንስቶ በ አምስት ዓመታት ውስጥ ተግባራዊ ካልሆነ ውሳኔው ዋጋ አይኖረውም አንቀጽ አዲስ አከሲዮኖችን ከማውጣት በፊት ዋና ገንዘቡን ከፍሎ ስለማጠናቀቅ ዋና ገንዘቡ ሙሉ በሙሉ ያልተከፈለ ማኅበር በጥሬ ገንዘብ ወይም የዕዳ ሰነዶችን ወደ አከሲዮን በመለወጥ የሚከፈሉ አዲስ አከሲዮኖችን በማውጣት ዋና ገንዘቡን ማሳደግ አይቸልም አንቀጽ አዲስ አከሲዮኖች ስለሚወጡበት ሁኔታ ተቃራኒ ድንጋጌ ከሌለ በስተቀር አዲስ አከሲዮኖችን ለማውጣት የሚቻለው ማኅበሩ ስለሚቋቋምበት ሁኔታ በተመለከቱት አግባብ ባላቸው ድንጋጌዎች መሰረት ነው አንቀጽ አከሲዮኖችን እንዲገዛ ሕዝብን ስለመጋበዝ አዲስ አከሲዮኖችን ለሕዝብ ለመሸጥ የሚደረገው ጥሪ የማኅበሩ የዳይሬከተሮች ቦርድ ሰብሳቢ በፈረመበት መግለጫ አማካይነት ሆኖ መግለጫውም የሚከተሉትን መረጃዎች መያዝ ይኖርበታል የማኅበሩን ስምና ዋና መስሪያ ቤት መ ማኅበሩ በንግድ መዝገብ የተመዘገበበትን ቀን የማኅበሩን ዋና ገንዘብ መጠን የአከሲዮኖቹን ዓይነትና አከሲዮኖቹ ላይ የተፃፈውን ዋጋ እና ካሉም ልዩ መብት የሚያሰጡ የአከሲዮኖን መደቦች የማህበሩን ዳይሬከተሮች ካሉም የተቆጣጠሪ ቦርድ አባላት ሥራ አስኪያጆች እና ኦዲተሮች የመጨረሻውን የትርፍና ኪሳራ እንዲሁም የሀብትና ዕዳ ሂሳብ መግለጫ እና የአዲት ሪፖርት ባለፉት የመጨረሻ አምስት ዓመታት ወይም ማህበሩ ከአምስት ዓመታት ያነሰ ቆይታ ያለው እንደሆነ ማኅበሩ ከተመሰረተበት ቀን ጀምሮ የተከፈሱትን የትርፍ ድርሻዎች ማኅበሩ ያወጣቸዉን የዕዳ ሰነዶች መ አዲስ የወጡ አከሲዮኖችን አስመልከቶ ጉባኤው ያስተላለፈውን ውሳኔ በተለይ አዲሶቹ አከሲዮኖች ያላቸውን ጠቅላላ ዋጋ ቁጥራቸዉን የተጻፈባቸውን ዋጋ ዓይነታቸውንና የሚወጡበትን ዋጋ በዓይነት የተደረጉ መዋጮዎቸን አና የተሰጡ ልዩ ጥቅሞችን አዲሶቹ አከሲዮኖች ትርፍ ማስከፈል የሚጀምሩበትን ጊዜ የተጣሉባቸውን ገደቦች አንዲሁም የተሰጡ ልዩ መብቶችን አክሲዮን ለመግዛት የፈረመው ሰው ግዴታ የሚቆይበትን ጊዜ አንቀጽ አከሲዮኖችን የመግዛት ቅድሚያ መብት ባለአክሲዮኖች በኩባንያው ውስጥ ባላቸዉ የአከሲዮን መጠን አዲስ አከሲዮኖችን የመግዛት የቅድሚያ መብት ይኖራቸዋል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተውን መብት የአከሲዮኑ ግዢ ከፍት ሆኖ በሚቆይበት ጊዜ አከሲዮኖች ስለሚተላላፉበት ሁኔታ በተደነገጉት ጠቅላላ ድንጋጌዎች መሰረት ለመሸጥ ወይም ለማስተላለፍ ይቻላል የዕዳ ሰነዶች በአከሲዮን የሚለወጡ ከሆነ የቀደምትነት መብቱ ተፈፃሚ አይሆንም የማህበሩ ጠቅላላ ጉባዔ በያቹ ምርጫ ወደ አከሲዮን ሊቀየሩ የሚችሉ የዕዳ ሰነዶች አንዲወጡ ሲወስን ባለአከሲዮኖች የቀደምትነት መብታቸውን መተዋቸውን ማመልከት ይኖርበታል አንቀጽ ያልተገዙ አከሲዮኖችን የመግዛት መብት በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ አዲሶቹን አከሲዮኖች ለመግዛት የቀደምትነት መብት ባላቸዉ ባለአከሲዮኖች ያልተገዙ እንደሆነ አከሲዮኖቹን በቀደምትነት ለመግዛት ከሚትሉት በላይ ጠይቀው ለነበሩት ሌሎች ባለአከሲዮኖቸቹ በማኅበሩ ዋና ገንዘብ ውስጥ ባላቸዉ ድርሻ መጠንና ባቀረቡት ጥያቄ ወሰን ውስጥ ይደለደሉላቸዋል አንቀጽ ቀሪዎችን አከሲዮኖች ስለማከፋፈል በዚህ ሕግ አንቀጽ እና ድንጋጌዎች መሠረት የማህበሩን ዋና ገንዘብ ለማሳደግ የወጡት አዲስ አከሲዮኖች በሙሉ ያልተሸጡ የሆነ አንደሆነ ያልተሸጡት አከሲዮኖች በአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤው ውሳኔ መሰረት የማህበሩ አባላት ላልሆኑ ሰዎች ሊሸጡ ይችላሉ አንቀጽ በቀደምትነት መብት ላይ የሚደረግ ገደብ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ እንዲያድግ የሚወስነው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ በዚህ ሕግ አንቀጽ አና የተደነገጉት ሁኔታዎች በሙሉ ወይም በከፈል ተፈፃሚ አንዳይሆኑ ለማድረግ የሚቸለው ሀ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ እንዲያድግ እና የቀደምትነት መብት እንዲቀር ያስፈለገበትን ምከንያት አዲሶቹን አከሲዮኖች የሚከፋፈሏቸዉ ባለአከሲዮኖች እና ለእያንዳንዳቸው የሚደርሳቸውን የአከሲዮን ብዛት የወጡበትን ዋጋ እና ዋጋው የተወሰነበትን መነሻ የሚገልጽ የዳይሬከተሮች ቦርድ ሪፖርትእና ለ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሪፖርትን ትከከለኛነት የሚያረጋግጥ የኦዲተሮችን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ይሆናል አዲስ አከሲዮኖችን የሚከፋፈሉ ሰዎች ለነሱ ጥቅም ሲባል በዚህ ሕግ ከአንቀጽ እስከ የተመለከቱ ድንጋጌዎችን ተፈፃሚነት ቀሪ በሚያደርግ ጉባኤ ላይ ድምጽ መስጠት አይቸሉም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና መሠረት ለሚሰጠው ውሳኔ የሚያስፈልገው ምልዓተ ጉባኤና የድምፅ ብልጫ የሚሰላው አዲሶቹን አከሲዮኖች በመግዛት የሚከፋፈሉ ሰዎቹ ያሏቸዉን ወይም የወከሏቸውን አከሲዮኖች ሳይጨምር የማኅበሩን ዋና ገንዘብ በሚሸፍኑት አከሲዮኖች መሰረት ይሆናል አንቀጽ በአከሲዮን የሚለወጡ የዕዳ ሰነዶችን ስለማውጣት በአክሲዮን የሚለወጡ የዕዳ ሰነዶችን ለማውጣት በቅድሚያ የአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤውን ፈቃድ ማግኘት ያስፈልጋል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የሚሰጠው ፈቃድ ባለአከሲዮኖች በአከሲዮን የሚለወጡ የዕዳ ሰነዶችን በተመለከተ የቀደምትነት መብታቸውን ለዕዳ ሰነዶቹ ያፐች ጥቅም ሲባል የሰጡ ስለመሆኑ መግለጫ መያዝ ይኖርበታል አንዲህም በሆነ ጊዜ በዚህ ህግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ የተመለከተው የዳይሬክተሮች ቦርድ ሪፖርት በአከሲዮን የሚለወጡ የዕዳ ሰነድ ያዞች የቀረበላቸዉን ምርጫ ለመጠቀም የሚችሉበትን ጊዜ አንዲሁም የዕዳ ሰነዶቹ ወደ አከሲዮኖች የሚለወጡበትን ሁኔታ ማመልከት ይኖርበታል ኦዲተሮች የፅዳ ሰነዶቹ ወደ አከሲዮን የሚለውጡበትን ሁኔታ በተመለከተ ለአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤው በቀረቡ ሀሳቦች ላይ ልዩ ሪፖርት ማዘጋጀት ይኖርባቸዋል አንቀጽ አከሲዮኖችን ለመግዛት ልዩ የቀደምትነት መብት የሚሰጡ ጽሁፎችን ማውጣት ስለመከልከል በማናቸውም ሁኔታ የማህበሩን ዋና ገንዘብ ለማሳደግ የሚወጡ አከሲዮኖችን ለመግዛት ልዩ የቅድሚያ መብት የሚያሰጥ ማንኛውንም ዓይነት ሰነድ ማውጣት አይቻልም አንቀጽ አከሲዮን በቅደሚያ ለመግዛት ለባለአከሲዮኖች የሚሰጠው ጊዜ ለነባር ባለአከሲዮኖች አከሲዮኖችን ለመግዛት የሚሰጣቸው ጊዜ ማኅበሩ አዲስ አከሲዮኖችን ለሽያጭ ካቀረበበት ቀን ጀምሮ ከ ቀናት ሊያንስ አይችልም አንቀጽ አከሲዮን የመግዛት ጥሪ ስለማድረግ አዲሶቹን አከሲዮኖች መግዛት የሚጀመርበት ቀን ቢያንስ ግዥ ከሚጀመርበት ከ አስር ቀናት አስቀድሞ አገር አቀፍ ስርጭት ባለው ጋዜጣ እና አመቺ በሆነ የኤሌከትሮኒክስ ዘዴ አማካኝነት ባለአከሲዮኖች አንዲያውቁት መደረግ አለበት ማስታወቂያው የባለአከሲዮኖቹን የቀደምነት መብት አዲስ አከሲዮኖችን መግዛት የሚጀመርበትንና የሚያልቅበትን ቀን አከሲዮኖች የሚወጡበትን ዋጋ እና ወዲያውኑ ተከፋይ መሆን የሚገባውን የአከሲዮን ዋጋ መጠን መግለጽ ይኖርበታል አክሲዮኖቹ በስም የተመዘገቡ ከሆነ ማኅበሩ የአከሲዮን ሽያጭ ከመጀመሩ አስር ቀናት በፊት ማስታወቂያውን በተመዘገበ ደብዳቤ ለባለአከሲዮኖቹ መላከ ይትላል አንቀጽ አዲስ አከሲዮኖችን ለመግዛት ስለመፈረም አዲስ አከሲዮኖችን ለመግዛት መፈረም ዋጋ የሚኖረው ተከፋይ መሆን የሚገባው ገንዘብ አብሮ ከቀረበ ብቻ ይሆናል የማኅበሩ ዋና ገንዘብ በገንዘብ የሚሸጡ አከሲዮኖችን በማውጣት የሚያድግ ከሆነ በዚህ ሕግ አንቀጽ እና ስር የተመለከቱት ድንጋጌዎች እንደአግባቡ ተፈፃሚ ይሆናሉ አንቀጽ አከሲዮን ለመግዛት መፈረምን ስለማስታወቅ የዳይሬከተሮች ቦርድ የሚከተሉትን ማረጋገጥና በሰነድ አንዲያዙ ማድረግ አለበት አዲስ አክሲዮኖች በሙሉ ለመገዛት መፈረማቸውን ከአከሲዮኖቹ ዋጋ መከፈል ያለበት ገንዘብ መከፈሉን እንዲጨመር የተወሰነው የማኅበሩ ዋና ገንዘብ በሙሉ መጨመሩንእና በተጨመረው የማኅበሩ ዋና ገንዘብ መሠረት የመመስረቻ ጽሑፉ መሻሻሉን አንቀጽ በዓይነት በሚደረግ መዋጮ የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ስለማሳደግ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ ለማሳደግ የዓይነት መዋጮ የሚከፈል ከሆነ ወይም ልዩ ጥቅሞች ያሱበት አንደሆነ የዚህ ሕግ አንቀጽ እና ድንጋገዎች እንደአግባቡ ተፈፃሚ ይሆናሉ አንቀጽ የአዲስ አከሲዮኖችን ዋጋ ዕዳን በማቻቻል ስለመከፈል የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ለማሳደግ የወጡ አዲስ የጥሬ ገንዘብ አከሲዮኖች ዋጋ አከሲዮን ለመግዛት መፈረም በተጀመረበት ቀን የመከፈያ ጊዚያቸው በደረሱ የማኅበሩ ዕዳዎች በማቻቻል ሊከፈል ይችትላል አከሲዮኖቹ በዕዳ ማቻቻል መከፈላቸውን የሚያሳይ የሂሳብ መግለጫ በዳይሬከተሮች ቦርድ መዘጋጀትና በኦዲተሮች መረጋገጥ አለበት ኦዲተሮቹም በማቻቻል የተከፈለውን ዕዳ መጠን የሚያሳይ ሪፖርት ማዘጋጀት አለባቸው አንቀጽ የመጠባበቂያ ገንዘብ በመጨመር ዋና ገንዘብን ስለማሳደግ በዚህ ሕግ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ የማህበሩን መጠባበቂያ ገንዘብ በሙሉ ወይም በከፊል ወደ ዋና ገንዘብ በማዛወር የማህበሩን ዋና ገንዘብ ማሳደግ ይትላል ሆኖም በሕግ የተወሰነው የመጠባበቂያ ገንዘብ ወደ ማኅበሩ ዋና ገንዘብ አንዲገባ ከተደረገ የቀድሞው በሕግ የተወሰነው መጠባበቂያ ገንዘብ እንደገና እስኪሟላ ድረስ ለባለአከሲዮኖች ማንኛውንም ዓይነት ከፍፍል ማድረግ አይቻልም አንቀጽ የአከሲዮን ዋጋ ጥቂት በጥቂት መልሶ ስለመከፈል ጊ ለባለአክሲዮኖች ለዋናው ገንዘብ ገቢ ያደረጉትን መዋጮ ወይም የአከሲዮን ዋጋ ጥቂት በጥቂት መልሶ ለመከፈል የሚቻለው በመመስረቻ ጽሔሑፉ በተደነገገው ወይም አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ በሚሰጠው ውሳኔ መሰረት ብቻ ይሆናል ለዚህ ተግባር ሊውል የሚቸለው ለባለአከሲዮኖች ሊከፈል የሚችል ትርፍ ወይም በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ከተመለከተው መጠባበቂያ ውጪ ከሆነ የመጠባበቂ ገንዘብ ነው የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ተፈጻሚ የሚሆነው በአንድ መደብ ውስጥ የሚገኙ አከሲዮኖችን መልሶ በመግዛት ይሆናል ተመልሰው የሚገዙት አከሲዮኖችም በዕጣ ሲመረጡ ይችላሉ የዚህ አንቀጽ አፈጻጸም የዋና ገንዘብ መቀነስን ሊያስከትል አይገባም ከፍል ሁለት የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ስለመቀነስ አንቀጽ የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ለመቀነስ የሚቀርብ ሀሳብ የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ለመቀነስ የሚቀርብ ሀሳብ በጉዳዩ ላይ ውሳኔ የሚሰጠው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ከመጠራቱ ቢያንስ ከ ቀናት በፊት በዳይሬከተሮች ቦርድ አማካኝነት ለአዲተሮች መቅረብ አለበት ኦዲተሮችም ዋና ገንዘቡን መቀነስ ያስፈለገበት ምከንያት እና በአቀናነሱ ሁኔታ ላይ ያላቸውን አስተያየት ለጉባኤው ማቅረብ አለባቸው አንቀጽ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ ቅነሳን ስለማስታወቅ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ ቅነሳ ከተደረገ በንግድ መዝገብ መመዝገብ ሰፊ ስርጭት ባለው ጋዜጣና በማኅበሩ ድረገጽ መውጣት ይኖርበታል አንቀጽ በኪሳራ ምከንያት የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ስለመቀነስ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ በኪሳራ ምከንያት የተቀነሰ እንደሆነ በዚህ ሕግ ከአንቀጽ አስከ የተመለከቱት ድንጋጌዎች ተፈፃሚ ይሆናሉ አንቀጽ የዋና ገንዘብ አቀናነስ ዘዴዎች የማኅበሩን ዋና ገንዘብ መቀነስ የሚቻለው ሀ በአከሲዮኖች ላይ የተጻፈውን ዋጋ በመነቀስ ወይም ለ ነባር አከሲዮኖችን አነስተኛ ቁጥር ባላቸዉ አዲስ አከሲዮኖች በመለወጥ ነው የማኅበሩ ዋና ገንዘብ የሚቀነሰው በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ለ በተደነገገው መሠረት ከሆነ ነባር አከሲዮኖችን በአዲስ አከሲዮኖች ለመለወጥ የሚያስችል በቂ አከሲዮኖች የሴሏቸው ባለአከሲዮኖች ጉባኤው በሚወስነው የጊዜ ገደብ ውስጥ የጎደሉትን አከሲዮኖች ማሟላት ወይም የያዚቸዉን አከሲዮኖች ለሌሎች ባለአከሲዮኖች መሸጥ ይኖርባቸዋል አንቀጽ ለባለአከሲዮኖች ሲጠበቁ የሚችሉ መብቶች የማኅበሩ ዋና ገንዘብ እንዲቀነስ የሚወስነው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ማንኛውም ትርፍ ከመከፈሉ በፊት ባለአከሲዮኖች በተቀነሰባቸው የአከሲዮን ብዛት ወይም በአከሲዮኖች ላይ የተጻፈው ዋጋ መጠን ማካካሻ እንዲከፈላቸው ሊወስን ይትላል አንቀጽ የገንዘብ ጠያቂዎች መብት የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ለመቀነስ በአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ከመተላለፉ በፊት የማኅበሩ ገንዘብ ጠያቂዎች የነበሩ ሰዎች ገንዘቡ ካልተከፈላቸዉ ወይም በቂ ዋስትና ካልተሰጣቸው በስተቀር የማኅበሩ ዋና ገንዘብ ማኅበሩ ባለዕዳ በሆነበት ጊዜ ወደነበረበት መጠን እስኪደርስ ድረስ በአንቀጽ መሰረት የሚሰጥ ውሳኔን ወይም ማንኛውንም ዓይነት የትርፍ ከፍፍልን ለመቃወም ይትላሉ አንቀጽ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ በሕግ ከተወሰነው አነስተኛ መጠን በታች መቀነስ ጊ በኪሳራ ምከንያት የማኅበሩ ዋና ገንዘብ በአንቀጽ ከተመለከተው አነስተኛ መጠን በታች ከሆነ የቀነሰው የዋና ገንዘቡ መቀነስ በዚህ ሕግ አንቀጽ በተደነገገው መሰረት በንግድ መዝገብ ከተመዘገበበት ቀን አንስቶ ባለው አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ዋና ገንዘቡ ወደ አነስተኛ መጠን ማደግ ይኖርበታል በዚህ ሕግ በአንቀጽ ሥር የተመለከተው የገንዘብ ጠያቂዎች መብት አይነካም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተመለከተው መሠረት ዋና ገንዘቡ ካልተስተካከለ ወይም ማኅበሩ ወደ ሌላ ዓይነት ማህበር አንዲለወጥ ካልተደረገ በስተቀር ማንኛውም ጥቅም ያለው ወገን ማኅበሩ እንዲፈርስ ለፍርድ ቤት ማመልከት ይትላል አንቀጽ ኪሳራ ሳይኖር የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ስለመቀነስ ከኪሳራ ውጭ በሆነ ሌላ ምከንያት የማኅበሩ ዋና ገንዘብ እንዲቀንስ የተደረገ እንደሆነ በዚህ ሕግ ከአንቀጽ አስከ የተመለከቱት ድንጋጌዎች ተፈፃሚ ይሆናሉሱ አንቀጽ የባለአከሲዮኖች እኩልነት የማኅበሩ ዋና ገንዘብ መቀነስ የባለአከሲዮኖችን የአኩልነት መብት ሊያፋልስ አይትልም አንቀጽ የገንዘብ ጠያቂዎች መብት የማኅበሩ ዋና ገንዘብ የመቀነስ ውሳኔ በዚህ ሕግ አንቀጽ ድንጋጌ መሠረት በይፋ ከመገለጹና በንግድ መዝገብ ከመመዝገቡ በፊት በማኅበሩ ላይ መብት የነበራቸዉ ገንዘብ ጠያቂዎች ዋና ገንዘቡ ከአስር በመቶ በላይ በሆነ መጠን እንዲቀንስ የተወሰነ እንደሆነ ውሳኔው አገር አቀፍ ስርጭት ባለው ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሶስት ወራት ጊዜ ውስጥ ለፍርድ ቤት ተቃውሞ ማቅረብ ይችላሉ መቃወሚያው የቀረበለት ፍርድ ቤት መቃወሚያውን ወድቅ ለማድረግ ወይም ማኅበሩ ተቃውሞውን ላቀረቡ ገንዘብ ጠያቂዎች ገንዘባቸውን እንዲከፍላቸዉ ወይም በቂ ዋስትና እንዲሰጣቸዉ ሊያዝ ይችላል የማኅበሩ ዋና ገንዘብ እንዲቀነስ የተላለፈው ውሳኔ ተግባራዊ የሚሆነው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ካለፈ በኋላ ነው አንቀጽ የማኅበሩን ዋና ገንዘብ ቅነሳ በቃለ ጉባኤ ስለመመዝገብ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ እንዲቀነስ ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ውሳኔው በማኅበሩ የቃለ ጉባኤ መዝገብ መስፈር ይኖርበታል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የተዘጋጀው የውሳኔ ቃለ ጉባኤ በማኅበሩ ድረ ገጽ ላይ መውጣት አለበት ምዕራፍ ዘጠኝ ስለ ማኅበሩ መፍረስ እና ሒሳብ መጣራት አንቀጽ ማኅበሩ የሚፈርስባቸዉ ምከንያቶች በዚህ ሕግ አንቀጽ የተመለከቱት ጠቅላላ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው የአከሲዮን ማኅበር በሚከተሉት ምከንያቶች ይፈርሳል ሀ የባለአከሲዮኖች ቁጥር በሕግ ከተፈቀደው ዝቅ ሲልና በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ሌላ አባል መተካት ባለመቻሉ ምከንያት ጥቅም አለኝ በሚል ሰው በቀረበ ማመልከቻ መሰረት የንግድ ማኅበራትን የሚመዘግበው አካል ማኅበሩ እንዲፈርስ ሲወስን ለ የአስተዳደር አካላት የሌሉት በመሆኑ ምከንያት ጥቅም አለኝ በሚል ሰው ጠያቂነት የንግድ ማህበራትን የሚመዘግበው አካል ማኅበሩ እንዲፈርስ ሲወስን ሐ ማኅበሩ የዋና ገንዘቡን ሶስት አራተኛ በኪሳራ ሲያጣ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ እና ለ ድንጋጌዎች ቢኖሩም የንግድ ማኀበራት መዝጋቢው አካል አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው የጊዜ ገደቡን ለተወሰነ ጊዜ አንዲራዘም ወይም ማኅበሩ የአስተዳደር አካላትን አሟልቶ ሥራ እንዲቀጥል ሊፈቅድ ይቸላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሐ እንደተመለከተው ማኅበሩ የዋና ገንዘቡን ሶስት አራተኛ በኪሳራ ያጣ እንደሆነ የዳሬከተሮች ቦርድ የማኅበሩን መፍረስ ወይም መቀጠል የሚወስን አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ መጥራት እአለበት የዳይሬከተሮች ቦርድ ካለ የተቆጣጣሪ ቦርድ ወይም ኦዲተሮች ጠቅላላ ጉባኤ መጥራት ያልቻሉ እንደሆነ ጥቅም ባለው ሰው አመልካችነት ፍርድ ቤት ማኅበሩ አንዲፈርስ ሊወስን ይትላል መ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተደነገገው መሠረት የንግድ ማኀበር መዝጋቢውን አካል ሳያስፈቅዱ ከስድስት ዐራት በኋላ ባለአከሲዮኞች እያወቁ ማኅበሩ ሥራውን እንዲቀጥል ያደረጉ ከሆነ ካወቁበት ጊዜ ጀምሮ ማኅበሩ ለሚገባው ማንኛውም ዕዳ በአንድነትና በተናጠል ኃላፊ ይሆናሉ አንቀጽ የማኅበሩን መፍረስ ስለማስታወቅ በዚህ ሕግ መሠረት ማኅበሩ እንዲፈርስ በማህበሩ የተወሰነ እንደሆነ የመፍረሱ ውሳኔ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ በ ሃያ አንድ ቀናት ውስጥ ማኅበሩ እንዲፈርስ ስለመወሰኑ ሰፊ ስርጭት ባለው ጋዜጣና በማኅበሩ ድረ ገጽ በይፋ መገለጽ አለበት ማስታወቂያውም በመጣራት ላይ ያለ የሚል ሀረግ ተጨምሮበት የማኅበሩን ስም የዋና ገንዘቡን መጠን የፈረሰበትን ምከንያት የሒሳብ አጣሪውን ስምና አድራሻ እንዲሁም የስልጣን ወሰን መያዝ አለበት ማኅበሩ እንዲፈርስ የተሰጠው ውሳኔ እና በውሳኔው መሠረት ሒሳብ አጣሪ መሾሙን የሚያመለከቱ ሰነዶች በማኅበሩ ዋና መስሪያ ቤት መቀመጥ አንዲሁም በንግድ መዝገብ መመዝገብ አለባቸው አንቀጽ ሒሳብ አጣሪ ስለመሾምና ስለመሻር ሂሳብ አጣሪዎች በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ ያልተሾሙ ከሆነ የማኅበሩን መፍረስ በወሰነው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ይሾማሉ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተደነገገው መሰረት ሒሳብ አጣሪዎች ያልተሾሙ ከሆነ በዳይሬክተሮች ቦርድ በተቆጣጣሪ ቦርድ በኦዲተሮች በባለአከሲዮኖች ወይም በገንዘብ ጠያቂዎች አቤቱታ አቅራቢነት በፍርድ ቤት ይሾማሉ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የተሾሙ የሒሳብ አጣሪዎች በአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤው ሊሻሩ ይችላሉ እንዲሁም በማንኛወም አካል ቢሾሙም ሒሳብ አጣሪዎችን በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተጠቀሱት ሰዎች አመልካችነት በበቂ ምከንያት ፍርድ ቤት ሊሽራቸው ይትላል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተደነገገው መሰረት ሒሳብ አጣሪዎችን የሻረው አካል አዲስ አጣሪዎችን መሾም አለበት አንቀጽ የሒሳብ አጣሪዎች ሥራ መልቀቅ የማኅበሩ ሒሳብ አጣሪዎች ለሾማቸው አካል የሶስት ወራት የቅድሚያ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ሥራቸውን መልቀቅ ይሻላሉ አጣሪዎች የተሾሙት በጠቅላላ ጉባኤ ወይም በመመስረቻ ጽሑፍ ከሆነ ማስጠንቀቂያውን ለማኅበሩ ቦርድ ማቅረብ አለባቸው ሂሳብ አጣሪዎች በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተመለከተው መሰረት የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ሳይሰጡ ሥራቸውን የለቀቁ አንደሆነ በዚህ ምከንያት በማኅበሩ በገንዘብ ጠያቂዎች ወይም በባለአከሲዮኖች ላይ ለሚደርሰው ጉዳት በአንድነትና በተናጠል ኃላፊ ይሆናሉሱ አንቀጽ ለሒሳብ አጣሪነት ብቁ የሚያደርጉ መስፈርቶች ሒሳብ አጣሪ ሆኖ መሾም የሚቸለው ቀጥሎ የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሰው ነውፁ መልካም ስነምግባር ያለው የሒሳብ ማጣራት ሥራ ለማከናወን አስፈልጊ የሆነ ሙያ ያለው በንግድ ማኅበር አደራጅነት ዳይሬከተርነት ሥራ አስኪያጅነት በተቆጣጣሪ ቦርድ አባልነት በኦዲተርነት ወይም በሌሎች የአመራር ኃላፊነቶች ላይ ተመድቦ ሲሰራ ከኃላፊነቱ ጋር በተያያዘ ወይም በማንኛውም ሁኔታ የዕምነት ማጉደል የስርቆት የውንብድና ወንጀል ወይም ለሂሳብ አጣሪነት ብቁ የማያደርግ ተመሳሳይ ወንጀል ፈፅሞ ጥፋተኛነቱ ያልተረጋገጠ አንቀጽ የሒሳብ አጣሪዎች የሥራ ዋጋ ሒሳብ አጣሪዎች ለሚሰጡት አገልግሎት የሥራ ዋጋ ይከፈላቸዋል የሥራ ዋጋ ከፍያው በዚህ ሕግ አንቀጽ መሠረት በሚሾማቸው አካል ይወሰናል አንቀጽ ሒሳብ በሚጣራበት ጊዜ የማኅበሩ ሕጋዊ ሰውነት ቀጣይነት ሒሳብ ማጣራቱ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ማኅበሩ ከስያሜው ቀጥሎ በመጣራት ላይ ያለ የሚል ሐረግ ተጨምሮበት ሕጋዊ ሰውነቱን እና ስሙን እንደያዘ ይቀጥላል ሒሳብ በሚጣራበት ጊዜ የማኅበሩ አስተዳደር አካላት ማከናወን የሚችሉት ለማጣራቱ ሥራ አስፈላጊ የሆኑ አና ከአጣሪው ሥልጣን ውጭ የሆኑ ሥራዎችን ብቻ ነው አንቀጽ የከሰረ ማኅበር ሂሳብ ስለሚጣራበት ሁኔታ የማኅበሩ መከሰር በፍርድ ቤት የተወሰነ እንደሆነ ሒሳብ ማጣራቱ ኪሳራን በሚመለከቱት የዚህ ሕግ ድንጋጌዎች መሠረት ይፈጸማል ስለኪሳራ የሚደነግጉት የዚህ ሕግ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው የማኅበሩ ዳይሬከተሮች ማኅበሩን ለመወከል ሥልጣን የሚኖራቸው ለሥራው አስፈልጊ በሆነ መጠን ብቻ ነው አንቀጽ የሒሳብ አጣሪዎች ግዴታና ኃላፊነት በሕግ ወይም በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ ተቃራኒ ድንጋጌ ከሌለ በስተቀር የሒሳብ አጣሪዎች ግዴታና ኃላፊነት የዳይሬከተሮች ቦርድ አባላት ዓይነት ይሆናል ሒሳብ አጣሪዎች የማኅበሩን ንብረቶችና የሒሳብ መዝዝቦች ይረከባሉ የዳይሬከተሮች ቦርድ ከመጨረሻው የበጀት ዓመት ማብቂያ ጀምሮ ሒሳብ ማጣራቱ አስከተጀመረበት ጊዜ ያለውን የማኅበሩ አስተዳደር የሚመለከት የሥራ ሪፖርት ለሒሳብ አጣሪዎች ያቀርባል ሒሳብ አጣሪዎችና ዳይሬከተሮች የማኅበሩን ሀብትና ዕዳዎቸ የያዘ ዝርዝር መዝገብ በጋራ አዘጋጅተው ይፈርማሉ ማኅበሩ ያለው ሀብት ዕዳዎቹን ለመከፈል በቂ እንደማይሆን ከተገመተ ሒሳብ አጣሪዎች ባለአክሲዮኖች ገቢ ያላደረጉት መዋጮ ካለ ማስከፈል ይኖርባቸዋል አንቀጽ የሒሳብ አጣሪዎች ሥልጣን እና ኃላፊነት በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ ወይም በሾማቸው ጉባኤ የተጣሉ ገደቦች ካሉ አንደተጠበቁ ሆኖ ሒሳብ አጣሪዎች የማጣራቱን ሥራ ለማከናወን ሙሉ የሆነ ሥልጣን ይኖራቸዋል በተለይም የማኅበሩን ሀብት በሙሉ ለመሸጥ በፍርድ ቤት ማኅበሩን ለመወከል ክርከር የሚያስነሱ ጉዳዮችን በስምምነት ወይም በግልግል ዳኝነት ለመጨረስ የማኅበሩን ገንዘብ ለመሰብሰብ እና ዕዳዎችን ለመከፈል ይቸላሉ ሒሳብ አጣሪዎች ቀደም ሲል የነበሩ ውሎችን ለማስፈጸም ካልሆነ ወይም የሒሳብ ማጣራቱ ሥራ ካላስገደደ በስተቀር አዲስ ሥራዎችን መጀመር አይችሉም ሒሳብ አጣሪዎች በሕግ በመመስረቻ ጽሑፍ ወይም በባለአከሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ከተሰጣቸው ስልጣን ውጭ በመስራታቸው በማኅበሩ ወይም በሦስተኛ ወገኖች ላይ ለሚያደርሱት ጉዳት በአንድነትና በተናጠል ኃላፊ ይሆናሉ ሒሳብ አጣሪዎች የማጣራቱ ስራ ምክንያታዊ በሆነ ጊዜ እንዲጠናቀቅ የማድረግ ሀላፌነት አለባቸው አንቀጽ ከዕዳ ከፍያ በፊት የንብረት ከፍፍል ማድረግ የተከለከለ ስለመሆኑ ማኅበሩ ለገንዘብ ጠያቂዎቸ ያለበትን ዕዳ በሙሉ ሳይከፍል ወይም ለከፍያ የሚያስፈልገውገንዘብ በፍርድ ቤት ሳይቀመጥ ሒሳብ አጣሪዎቸ የማኅበሩን ሃብት ለባለአክሲዮኖች ማከፋፈል አይችሉም አንቀጽ ገንዘብ ጠያቂዎችን ስለመጥራትና ከፍያ ስለመፈጸም ስማቸው በሒሳብ መዝገብ ውስጥ ለተመለከተ ወይም በሴላ መንገድ ለሚታወቁ ገንዘብ ጠያቂዎች የማኅበሩን መፍረስ በተመዘገበ ደብዳቤ ወይም አስቀድሞ ስምምነት በተደረሰባቸው ሌሎች ዘዴዎች እንዲያውቁት እና የሚጠይቁትን ገንዘብ ሊያስረዱ የሚችሉ ሰነዶችን እንዲያቀርቡ ይገለጽላቸዋል ሌሎች ገንዘብ ጠያቂዎች በመመስረቻ ጽሑፉ በተመለከተው አኳኋን አና ሰፊ አገር አቀፍ ስርጭት ባለው ጋዜጣ ለሦስት ተከታታይ ወራት በወር አንድ ጊዜ የማኅበሩን መፍረስ በመግለጽ እንዲሁም በመኅበሩ ድረገጽ ማስታወቂያ በማውጣት እንዲያውቁት መደረግ አለበት ለመኅበሩ ገንዘብ ጠያቂዎች የሚደረገው ከፍያ ሒሳብ አጣሪዎች ሥራቸውን በጀመሩበት ጊዜ ባዘጋጁት የሀብትና ዕዳ ሒሳብ መግለጫ መሠረት ይፈጸማል አንቀጽ የገንዘብ ጠያቂዎች መብት ጥበቃ የታወቁ የማኅበሩ ገንዘብ ጠያቂዎች ጥያቄያቸውን ለሒሳብ አጣሪዎቸ ያላቀረቡ ከሆነ ሊከፈላቸው የሚገባው ገንዘብ መጠን በፍርድ ቤት ሊቀመጥላቸው ይገባል ለገንዘብ ጠያቂዎች ተመጣጣኝ ዋስትና ካልተገባላቸው ወይም ከማኅበሩ የሚጠየቁ ግዴታዎች አስከሚፈጸሙ ድረስ የሀብት ከፍፍሉ ካልተላለፈ በስተቀር የመፈጸሚያ ጊዚያቸው ያልደረስ ወይም አከራካሪ የሆኑ ከማኅበሩ የሚጠየቁ ግዴታዎችን ለመፈጸም የሚያስችል ተመጣጣኝ ገንዘብ በፍርድ ቤት መቀመጥ ይኖርበታል አንቀጽ የመጨረሻ የሃብትና ዕዳ ሒሳብ መግለጫ ሒሳብ አጣሪዎች የማኅበሩ ዕዳ ከተከፈለ በኋላ ከተረፈው ንብረት ላይ እያንዳንዱ አከሲዮን ከመቶኛ ምን ያህል ሊደርሰው እንደሚችል የሚያሳይ የመጨረሻ የሀብትና ዕዳ ሒሳብ መግለጫ ማዘጋጀት አለባቸው በመመስረቻ ጽሑፉ ተቃራኒ ስምምነት ከሌለ በስተቀር ሒሳብ አጣሪዎች የአከሲዮኖቹ ዋጋ ሙሉ በሙሉ መከፈላቸውንና ከአከሲዮኖቹ ጋር የተያያዙ ቀዳሚ መብቶችን ግምት ውስጥ በማስገባት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ላይ የተመለከተውን የድርሻ ከፍፍል ይወስናሉ ሒሳብ አጣሪዎች የፈረሙበት የሀብትና ዕዳ ሒሳብ መግለጫ እና የኦዲተሮች ሪፖርት በንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ወይም አግባብ ባለው ሌላ የመንግስት አካል ዘንድ መቀመጥ አለበት ማንኛውም ባለአከሲዮን በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተደነገገው መሠረት መግለጫው ከተቀመጠበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት ሦስት ወራት የመጨረሻው የሀብትና ዕዳ ሒሳብ መግለጫ ውድቅ አንዲደረግ ተቃውሞውን ለፍርድ ቤት ማቅረብ ይቸላል ማመልከቻው የሚታየው የሶስት ወሩ የጊዜ ገደብ ካለቀ በኋላ ሲሆን ብዙ ማመልከቻዎች ካሉም በአንድነት ይታያሉ ፍርድ ቤቱ በቀረቡት ጉዳዮች ላይ የሚሰጠው ውሳኔ በሌሎች ባለአከሲዮኖች ላይም ተፈጻሚ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተመለከተው የጊዜ ገደብ ውስጥ አቤቱታ ያልቀረበ እንደሆነ የሀብትና ዕዳ ሒሳብ መግለጫው እንደጸደቀ ይቆጠራል አንቀጽ የሀብት ከፍፍሱን ስለማቆየት ገንዘብ ጠያቂዎች ከተከፈሉ በኋላ የተረፈው የማኅበሩ ሀብት ለባለአከሲዮኖች ለማከፋፈል የሚቻለው በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሥር በተመለከው አኳኋን ማስታወቂያ አገር አቀፍ ስርጭት ባለው ጋዜጣ ለሦስተኛ ጊዜ ከወጣ ከአንድ ዓመት በኋላ ነው ሆኖም ገንዘብ ጠያቂዎች በከፍፍሉ የማይጎዱ መሆናቸውን ፍርድ ቤቱ ካመነ ከተጠቀሰው ጊዜ በፊት ተራፊው ንብረት ለባለአከሲዮኖች አንዲከፋፈል ሊፈቅድ ይችላል አንቀጽ ያልተወሰደን ገንዘብ ስለማስቀመጥ አንድ ባለአከሲዮን ከተራፊው ንብረት ላይ የሚገባውን ድርሻ በዚህ ህግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የሀብትና ዕዳ ሒሳብ መግለጫ እና የኦዲተሮች ሪፖርት አግባብ ባለው የመንግስት አካል ከተቀመጠበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት ሦስት ወራት ውስጥ ያልወሰደ አንደሆነኑት ሒሳብ አጣሪዎች የባላከሲዮኑን ስም ወይም አከሲዮኖቹ ለአምጨው የሆኑ አንደሆነ የአከሲዮኖቹን ቁጥር በመግለጽ ገንዘቡን በልዩ ሒሳብ ባንከ ያስቀምጣሉ አንቀጽ ማኅበሩን ከንግድ መዝገብ ስለመሰረዝ የመጨረሻው የሀብትና ዕዳ ሒሳብ መግለጫ ከፀደቀ በኋላ ሒሳብ አጣሪዎች ማኅበሩ ከንግድ መዝገብ አንዲሰረዝ ማድረግ ይኖርባቸዋል ማኅበሩን ከንግድ መዝገብ ባለማሰረዛቸው ምከንያት በማህበሩ አባላትም ሆነ በሌሎች ሦስተኛ ወገኖች ላይ ለሚደርሰው ጉዳት ሒሳብ አጣሪዎች በአንድነት እና በተናጠል ተጠያቂ ናቸው አንቀጽ የገንዘብ ጠያቂዎች መብት በዚህ ሕግ አንቀጽ መሠረት ማኅበሩ ከንግድ መዝገብ ከተሰረዘ በኋላ የሚመጡ ገንዘብ ጠያቂዎች ባለአአከሲዮኖች ከተራፊው ንብረት በደረሳቸው መጠን አንዲከፍሏቸው መጠየቅ ይችላሉ ገንዘብ ጠያቂዎቹ ያልተከፈላቸው በአጣሪዎች ቸልተኝነት ከሆነ ከሂሳብ አጣሪዎች ላይ መብታቸውን መጠየቅ ይችላሉ አንቀጽ የማኅበሩን መዝገቦች ጠብቆ ስለመያዝ የፈረሰው ማኅበር የሒሳብ መዛግብት ለ ዓመታት አግባብ ባለው የመንግስት አካል ተጠብቀው መቀመጥ አለባቸው ማንኛውም ሰው የሂሳብ መዝገቦችን ለመመርመር ይትላል ምዕራፍ አስር ስለድረገፅ አንቀጽ ድረገጽ ስለማቋቋም እያንዳንዱ የአከሲዮን ማኅበር ድረ ገጽ ሊኖረው ይገባል አንቀጽ ድረገፅ ሳላይ ስለሚገለፁ ነገሮች የሚከተሉት መረጃዎች በወቅቱ ድረገፅ ላይ መውጣት ይኖርባቸዋል ሀ የማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍና ካሉም ማሻሻያዎቹ ለ ጠቅላላ ጉባኤውን የሚመለከቱ የስብሰባ ጥሪዎችና ተያያዥ መረጃዎች ሐ የጸደቁ የኦዲት ሪፖርቶች መ በአንቀጽ መሰረት የተዘጋጀ የጥቅም ውሎችን የተመለከተ ሪፖርት ሠጮ በዚህ ሕግ ወይም በሌሎች ሕጎች መሰረት ለንግድ ሚኒስቴር የቀረቡ ዓመታዊ ሪፖርቶች እና መረጃ ረ በመመስረቻ ጽሑፍ መሰረት በይፋ መገለጽ ያለባቸው መረጃዎቸ እና የሚያስነሱ ኢንዱስትሪ ሰ ለባለአከሲዮኖች ገንዘብ ጠያቂዎች እና ባለድርሻ አካላት አስፈላጊ የሆኑ የማኅበሩን ጥቅም ላልተገባ ጉዳት የማይዳርጉ ሌሎች መረጃዎች በተቻለ መጠን ድረገጹ የኤሌከትሮኒከ ጉባኤ ለማድረግና በኤሴከትሮኒከ ድምጽ ለመስጠት የሚቻልበትን ሁኔታ ማካተት አለበት አንቀጽ መረጃዎች በድረገፁ ላይ ስለሚቆዩበት ጊዜ የሚከተሉት መረጃዎች በድረገጹ ላይ ከወጡበት ቀን ጀምሮ ሀ የስብሰባ ጥሪና ተያያዥ መረጃዎች ስብሰባው አስከሚጠናቀቅበት ዕለት ድረስ ለ የሂሳብ ሰነዶች ለአምስት አመታት ሐ ሌሎች መረጃዎች ለስድስት ወራት መቆየት አለባቸው መንገድ ድረገጹ ለማንኛም ሰው ተደራሽ መሆን ይኖርበታል ኩባንያው የድረገፁን ደህንነት ለመጠበቅ አስፈላጊውን አርምጃ መውሰድ ይኖርበታል ርዕስ ሰባት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ምዕራፍ አንድ ጠቅላላ ድንጋጌዎች አንቀጽ ትርጓሜ መ መ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበር ማለት ዋና ገንዘቡ በሙሉ አስቀድሞ የተከፈለ በአከሲዮን የተከፋፈለ እና ባለአከሲዮኖች መዋጮአቸውን ገቢ እስካደረጉ ድረስ ለማኅበሩ ዕዳ ኃላፊ የማይሆኑበት የንግድ ማኀበር ነው የማህበሩን አከሲዮኖች ለሕዝብ ከፍት በሆነ ገበያ መሸጥ አይቻልም የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ቢኖርም ወሳኝ ድምጽ ያለው ባለአከሲዮን ተጠያቂነትን በተመለከተ በዚህ ሕግ በአንቀጽ ሥር የተደነገገው ተፈጻሚነት ይኖረዋል የማህበሩ ባለአከሲዮኖች ቁጥር ከሁለት ማነስ ከሃምሳ ሰዎች መብለጥ አይችልም ማኅበሩ የሚተላለፉ የግዴታ ወረቀቶችን ማውጣት አይትልም አንቀጽ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ የማኅበሩ አነስተኛ ዋና ገንዘብ ከአስራ አምስት ሺሕ የኢትዮጵያ ብር ያነሰ መሆን አይቸልም እያንዳንዱ አከሲዮን ላይ የሚጻፈው ዋጋ ከመቶ ብር በታች መሆን አይቸልም በሁሉም አከሲዮኖች ላይ የተጸፈ ዋጋ አኩል መሆን አለበት አንቀጽ የማኅበሩ ስም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የንግድ ዓላማውን የሚገልጽ ስም ይኖረዋል ከማኅበሩ ስም ቀጥሎ ኃላፊነቱ የተወሰነክ የግል ማኅበር የሚል ሐረግ መጻፍ አለበት አንቀፅ የባለ አከሲዮኖች ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ማለት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበር የባለአከሲዮኖች ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ካለ እና በስድሰት ወር ጊዜ ውስጥ ሌላ ሰው በባለአከሲዮንነት ካልገባ ማኅበሩ ይፈርሳል በዚህ አንቀጽ ንዑስ ቁጥር የተደነገገው ቢኖርም የባለአክሲዮኖች ቁጥር ወደ አንድ ዝቅ ካለበት ቀን ጀምሮ በስድስት ወራት ውስጥ የመመስረቻ ፅሁፉን በማሻሻል ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበር አድርጎ ማስመዝገብ ይቻላል ምዕራፍ ሁለት የማኅበሩ ምስረ አንቀጽ ለማኅበሩ ምስረታ የሚያስፈልጉ ጠቅላላ ሁኔታዎች ማንኛውም ኃለፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበር የሚመሰረተው ዋና ገንዘቡ በሙሉ ሲከፈል እና የመመስረቻ ጽሁፉ በንግድ መዝገብ ውስጥ ሲገባ ነው በጥሬ ገንዘብ በተሸጡ አከሲዮኖች ላይ የተጻፈው ዋጋ ማኅበሩ ከመመዝገቡ በፊት በመመስረት ላይ ባለው ማኅበር ስም በተከፈተ ዝግ የባንክ ሄሒሳብ ውስጥ መቀመጥ አለበት አንቀጽ የመመስረቻ ጽሑፉ ይዘት የማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ የሚከተሉትን ማካተት ይኖርበታል የባለአከሲዮኖችን ስም ዜግነትና አድራሻ የማኅበሩን ስም ዋና መስሪያ ቤትእንዳሉም ቅርንጫፎቹን የማኅበሩን የንግድ ዓላማ የማኀበሩን ዋና ገንዘብ መጠን አና ይኸው በሙሉ የተከፈለ መሆኑን የሚያሳይ መግለጫ እያንዳንዱ ባለአከሲዮን የከፈለውን የገንዘብ መጠን በዓይነት የተከፈለ መዋጮ ካለ ግምቱን እያንዳንዱ ባለአከሲዮን የያዘውን የአከሲዮን ብዛት የትርፍ አከፋፈል ሥርዓት ዳይሬክተሮች ካሉት ብዛታቸውንና ሥልጣናቸውን የሥራ አስኪያጆችን ቁጥርና ሥልጣናቸውን አዲተሮች ካሉ ብዛታቸውን ማኅበሩ የሚቆይበትን ጊዜ ማኅበሩ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት የሚያስታውቅበትን መንገድና ጊዜ እንዲሁም በማኅበሩ ሥራ አመራር በማኅበሩና በአባላት ወይም በአባላት መካከል ያለውን ግንኙነት የሚመለከቱ ጉዳዮችን ሌሎች በሕግ ወይም በባለአከሲዮኖች ስምምነት እንዲካተቱ የተወሰኑ ጉዳዮችን አንቀጽ ተቀባይነት ያለው መዋጮ ከሙያ አገልግሎት በስተቀር ሌሎች በዚህ ሕግ አንቀጽ የተመለከቱት የገንዘብና ሌሎች የዓይነት መዋጮዎች ኃላፊነቱ ለተወሰነ የግል ማኅበርም ተፈጻሚነት አላቸው አንቀጽ በዓይነት የተከፈለ መዋጮ ባለአከሲዮን በዓይነት መዋጮ የከፈለ እንደሆነ የመመስረቻ ጽሑፉ የመዋጮውን ዓይነትና ዋጋሌሎች ባለአከሲዮኖች የተቀበሉበትን ዋጋ አና ከማኅበሩ ዋና ገንዘብ ውስጥ በዓይነት ለከፈለው ባለአከሲዮን የተሰጠውን የአከሲዮን ድርሻ መጠን ማሳየት አለበት የዓይነት መዋጮ የሚገመትበት መንገድ በባለአከሲዮኖች ይወሰናል በዓይነት የተከፈለ መዋጮ በተከፈለበት ጊዜ ለተደረገው ግምት ትከከለኛነት ባለአከሲዮኖቹ ሁሉ ለሦስተኛ ወገኖች በአንድነትና በተናጠል ኃላፊዎች ይሆናሱ በዓይነት የተከፈለ መዋጮ ግምት ከዋጋው በላይ ሆኖ ከተገኘ በዓይነት ያዋጣው ባለአከሲዮን በግምቱና በትከከለኛ ዋጋ መካከል ያለውን ልዩነት በጥሬ ገንዘብ መከፈል አለበት ከዋጋው በላይ ስለመገመቱ ባያውቁም እንኳ ባለአከሲዮኖች ለዚህ ገንዘብ መከፈል በአንድነትና በተናጠል ኃላፊዎች ይሆናሉ የማኅበሩ ሥራ አስኪያጅ እና ማህበሩ የዳይሬከተሮች ቦርድ ካለው ቦርዱ በዓይነት የተዋጣው ንብረት እንደነገሩ ሁኔታ በማኅበሩ ስም መመዝገቡን እና አስፈላጊው የንብረት ባለቤትነት ማስረጃ በማሕበሩ ስም መዘጋጀቱን ማረጋገጥ አለባቸው ምዕራፍ ሦስት ስለአከሲዮኖችና የባለአከሲዮኖች መብትና ግዴታ አንቀጽ የአከሲዮኖች ዓይነት ማኅበሩ ማውጣት የሚችለው በስም የተመዘገቡ አከሲዮኖችን ብቻ ነው አንቀጽ ሰነዶችን የመመርመር መብት ህሃ ልኦሰሀ ዐዓጊጊ ሪ አንድ ማኅበርተኛ በማኅበሩ ፋይናንስ ወይም የማኅበርተኛውን ጥቅም በሚነካ ሌላ ጉዳይ ላይ ግምገማ ለማድረግ አስፈላጊ የሆኑትን የማኅበሩ ሒሳቦች አና ሰነዶች የመመርመር እንዲሁም ጥያቄ የማቅረብ መብት አለው ማኅበርተኛው በዚህ መብቱ ለመጠቀም ተወካይ መሾም ወይም ረዳት ይዞ መቅረብ ይቸላል ሆኖም መረጃው ይፋ መደረጉ በሕግ የተከለከለ ከሆነ ወይም ማኅበሩ ላይ ከባድ ጉዳት የሚያደርስ ከሆነ ማኅበሩ መረጃውን ወይም ሰነዱን መከልከል አለበት አንቀጽ በመያዣ ወይም በአላባ ስለሚሰጡ አከሲዮኖች ተቃራኒ ስምምነት ከሴለ በስተቀር አከሲዮን በመያዣ ወይም በአላባ የተሰጠ አንደሆነ በማኅበሩ ጉባኤዎች ድምፅ የመስጠት መብት የሚኖረው አከሲዮኑን በመያዣ ወይም በአላባ የሰጠው ሰው ብቻ ነው አንቀጽ የአከሲዮን ምስክር ወረቀት ስለሚይዛቸው ነገሮች እያንዳንዱ አከሲዮን የሚከተሱትን መያዝ አለበትፁ የአከሲዮኑ መለያ ቁጥር ቅደም ተከተል ማኅበሩ ቦርድ ካለው የዳይሬከተሮች ቦርድ ሰብሳቢ ከሌለው ደግሞ የሥራ አሲኪያጁን ፊርማ የማኅበሩን ስም ዋና መስሪያ ቤትና ማኅበሩ የሚቆቀይበትን ጊዜ የማኅበሩን ዋና ገንዘብና አከሲዮኑ የወጣበትን ዋጋ መጠን የማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፉ የተፈረመበትን ቀን ማኅበሩ በንግድ መዝገብ የተመዘገበበትን ቀንና ቦታ ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን አንቀጽ ስለአከሲዮኖች መዝገብ የማኅበሩ ዋና መስሪያ ቤት የሚከተሉትን የአከሲዮኖች ዝርዝር በአከሲዮኖች መዝገብ መያዝ አለበት ሀ የባለአከሲዮኖችን ስምና አድራሻ የእያንዳንዱን ባለአከሲዮን ድርሻ አና የአከሲኖችን መለያ ቁጥር ለ አከሲዮን ሲተላለፍ ዝውውሩን የተመለከት ዝርዝር ሐ በእነዚህ ዝርዝሮች ላይ የተደረገውን ማንኛውም ማሻሻያ የአከሲዮን መዝገቡ የመጨረሻ ዝርዝር ከተቀመጠበት ጊዜ ጀምሮ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ እና ለ ስር በተመለከቱት መረጃዎች ላይ ለውጥ ሲኖር በየዓመቱ መጀመሪያ የተደረገውን ለውጥ የያዘ ዝርዝር በቦርዱ ሰብሳቢ ወይም ማህበሩ ቦርድ ከሌለው በሥራ አስኪያጁ ለንግድ እና ኢንዱስተሪ ሚኒስቴር ወይም አግባብ ላለው ሌላ የመንግስት አካል መላክከ አለበት ባለአከሲዮኖች መዝገቡን ያለከፍያ መመልከት ወይም የመዝገቡን ግልባጭ መውሰድ ይችላሉ ማኅበሩ ጥያቄው በቀረበ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ግልባጩን ለጠያቂው መስጠት አለበት ማንኛውም ሦስተኛ ወገን የተወሰነውን የአገልግሎት ከፍያ በመፈጸም መዝገቡን መመልከት ወይም ግልባጭ እንዲሰጠው ማኅበሩን መጠየቅ ይትላል በባለአከሲዮን ወይም ጥቅም ባለው ማንኛውም ሰው በመዝገብ አጻጻፍ ላይ ስህተት ያለ ስለመሆኑ ከተገለጸለት የንግድ እና ኢንዱስተሪ ሚኒስቴር ወይም አግባብ ያለው ሌላ የመንግስት አካል አንዲስተካከል ማድረግ ይቸላል የአከሲዮን መዝገቡ ዝርዝር በትከከል ባለመጻፉ ምከንያት ለሚደርስ ማንኛውም ጉዳት ማኅበሩ የዳይሬከተሮች ቦርድ ካለው የቦርዱ አባላት ከሌው ደግሞ ሥራ አስኪያጆች በአንድነትና በተናጠል ኃላፊ ይሆናሉ አንቀጽ አከሲዮኖችን ስለማስተላለፍ በማንኛውም ምከንያት የሚደረግ የአከሲዮኖች ዝውውር በጽሑፍ መሆን አለበት ዝውውሩ በአከሲዮኖች መዝገብ ውስጥ ካልገባ በስተቀር በሦስተኛ ወገኖች ላይ መቃወሚያ ሊሆን አይትልም በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ ተቃራኒ ድንጋጌ ከሌለ በስተቀር አከሲዮኖች በማኅበሩ አባላት መካከል ያለገደብ ሊተላለፉ ይችላሉ አንድ ማኅበርተኛ አከሲዮኑን የማህበሩ አባል ላልሆነ ሰው ከመሸጡ በፊት ማህበርተኛ ያልሆነው ሰው ያቀረበለትን ዋጋ በመግለጽ አከሲዮኖቹን በዛው ዋጋ እና ሁኔታ እንዲገዙት ለማኅበሩ አባላት ዕድል መስጠት አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ስር የተመለከተው ማስታወቂያ ለማሕበሩ ዋና ሥራ አስኪያጅ በደረሰ በ አስራ አምስት ቀናት ባለአከሲዮን በሆነ ሰው የውል ሀሳቡ ተቀባይነት ካላገኘ ባለአከሲዮኑ ማኅበርተኛ ያልሆነው ሰው ያቀረበለትን የውል ሀሳብ መቀበል ይትላል አንቀጽ ከማህበሩ ውጪ አከሲዮን ስለማስተላለፍ በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ስር የተደነገገው ቢኖርም በመመስረቻ ጽሑፉ ላይ የበለጠ የድምጽ ብልጫ ወይም ሙሉ ድምጽ እንደሚያስፈልግ ካልተወሰነ በስተቀር የማኅበሩ አባል ላልሆነ ሰው የሚደረገው የአከሲዮን ዝውውር ተፈጻሚ የሚሆነው ከማኅበሩ ዋና ገንዘብ ቢያንስ ሦስት አራተኛ ድርሻ ያላቸው ባለአከሲዮኖች ሲደግፉት ነው ማኅበሩ በመጣራት ላይ ቢሆንም የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንንቀጽ ድንጋጌ ተፈጻሚ ይሆናል አንቀጽ አከሲዮንን በፍርድ አፈጻጸም ስለማስተላለፍ ኮን ሐ ኤ የማኅበሩ ባለአከሲዮን ያልሆነ ሰው የአንዱን ባለአከሲዮን ድርሻ በፍርድ አፈጻፀም ያገኘ እንደሆነ የማኅበሩ ባለአከሲዮን ለመሆን በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተመለከተው መሰረት የሌሎችን ባለአከሲዮኖች ድጋፍ ማግኘት አለበት የማኅበሩ ዋና ገንዘብ ሦስት አራተኛ ድርሻ ያላቸው አባላት በፍርድ አፈጻጸም አከሲዮን ያገኘው ሰው ማህበሩን እንዲቀላቀል ካልተስማሙ አከሲዮኖቹ ከማህበሩ አባላት መካከል ለመግዛት ፍላጎት ላለው አባል ይተላለፋሉ ለመግዛት ፍላጎት ያለው ባለአከሲዮን ካልተገኘ ማኅበሩ ለፍርድ ባለመብቱ የአከሲኖቹን ዋጋ መከፈል አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት ማህበሩ አከሲዮኖችን ሲገዛ ከፍያው ለማህበርተኞች ሊከፋፈል ከሚችል የመጠባበቂያ ገንዘብ መፈጸም አለበት የመጠባበቂያ ገንዘብ ባለመኖሩ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት ግዥ መፈጸም ካልተቻለ ከፍያው ከዋና ገንዘቡ ይፈጸማል ዋና ገንዘቡም በዚህ ልከ አንዲቀነስ ይደረጋል ዋና ገንዘቡ ከመቀነሱ በፊት ከማኅበሩ ጋር ለተዋዋሉ ሰዎች በዋና ገንዘቡ ላይ በተደረገው ቅናሽ ልከ ማኅበርተኞቹ በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ይሆናሉ አንቀጽ አከሲዮኖችን በውርስ ስለማግኘት በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ ተቃራኒ ድንጋጌ ከሌለ በስተቀር አንድ ባለአከሲዮን ሲሞት ወራሾቹ ባለአከሲዮን የመሆን መብት ይኖራቸዋል ሆኖም ባለአከሲዮን መሆን የማይፈልጉ ከሆነ በመጨረሻው የሃብትና ዕዳ መግለጫ መሠረት የሟቹ አከሲዮን በማህበሩ ሀብት ውስጥ የሚወከለው ድርሻ ከመጠባበቂያ ገንዘብ ሊከፈላቸው ይገባል ማኅበሩ ለማኅበርተኞች ሊከፋፋል የሚችል በቂ የመጠባበቂያ ገንዘብ ከሌለው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ስር የተመለከተው መብት አይኖርም አንቀጽ ተፈጻሚነት ስላላቸው ድንጋጌዎች በዚህ ሕግ ከአንቀጽ አስከ ድረስ የተመለከቱት ድንጋጌዎች ለዚህ ምዕራፍ እንደአግባብነታቸው ተፈጻሚነት አላቸው ምዕራፍ አራት የማኅበሩ ሥራ አመራር አንቀጽ የማኅበሩ የዳይሬከተሮች ቦርድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበር በዳይሬከተሮች ቦርድ እንዲመራ በመመስረቻ ጽሑፍ ሊወሰን ይተላል የዳይሬከተሮች ቦርድ የሚኖር ከሆነ የአባላቱ ቁጥር ከሶስት አስከ ሰባት ይሆናል መ በዚህ ሕግ ስለአከሲዮን ማኅበር የቦርድ አባላት ሹመት ስለሚገቡት ዋስትና መሻር የስራ ዘመን ውሳኔ አሰጣጥ ተጠያቂነት የአገልግሎት ከፍያ ስልጣንና ተግባር እና ሌሎች አግባብነት ያላቸው ጉዳዮችን በተመለከተ የአንቀጽ እስከ እና አሰከ ድንጋጌዎቹ ኃላፊነቱ በተወሰነ የግለ ማኅበር ዳይሬከተሮች ቦርድ ላይ እንደ አግባብነታቸው ተፈፃሚ ይሆናሱ አንቀጽ ስለ ማኅበሩ ሥራ አስኪያጅ ማኅበሩ ባለአከሲዮን የሆነ ወይም ያልሆነ በጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ የሚሾም አንድ ዋና ሥራ አስኪያጅ ይኖረዋል መ ማኅበሩ በዳይሬከተሮች ቦርድ እንዲተዳደር በመመስረቻ ጽሑፍ የተወሰነ እንደሆነ ሥራ አስኪያጁ የሚሾመው በቦርዱ ይሆናል ሥራ አስኪያጁ የቦርድ ሊቀመንበር መሆን አይቸልም መ ሥራ አስኪያጁ የማኀበሩ ተቀጣሪ ነው መ አንቀጽ የሥራ አስኪያጁ ስልጣን ማኅበሩ በቦርድ የሚተዳደር ከሆነ ስለስራ አስኪያጅ ሥልጣን በዚህ ሕግ አንቀጽ አስከ የተመለከቱት ድንጋጌዎች አንደ አግባብነቱ ተፈጻሚ ይሆናሱ ማኅበሩ ቦርድ የሴለው ከሆነ ሥራስኪያጁ የማኅበሩንን ዓላማ ለማሳካት በማኅበሩ ስም ለመስራት ሙሉ ስልጣን ይኖረዋል የሥራ አስኪያጁን ሥልጣን የሚገድቡ የማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ ድንጋጌዎች በማኅበሩ በባለአከሲዮኖች እና በሥራ አስኪያጁ መካከል ካልሆነ በስተቀር ውጤት አይኖራቸውም አንቀጽ የስራ አስኪያጁ ተጠያቂነት ተቃራኒ ስምምነት ቢኖርም ሥራ አስኪያጁ በሕግ ወይም በመመስረቻ ጽሑፍ የተመለከቱ ድንጋጌዎችን በመተላለፍ ለሚያደርሰው ጉዳት ለማኅበሩ ለባለአከሲዮኖች እና ለሦስተኛ ወገኖች ኃላፊ ነው ማኅበሩ በመከሰሩ ምክንያት ሀብቱ ዕዳውን ለመከፈል በቂ ሆኖ ያልተገኘ አንደሆነ በከሰረው ማኅበር ንብረት ጠባቂ አመልካችነት ፍርድ ቤት የማኅበሩ ስራ አስኪያጅ እና የቀድሞ ሥራ አስኪያጆች የማኅበሩን ፅዳ በሙሉ ወይም በከፊል እንዲከፍሉ ለመወሰን ይችላል የአስተደደር ኃላፊነታቸውን በተገቢው ጥንቃቄና ትጋት መወጣታቸውን ባስረዱ ስራ አስኪያጆች ላይ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ተፈፃሚ አይሆንም አንቀጽ ሥራ አስኪያጅን ስለመሻር ሥራ አስኪያጅ ሊሻር የሚቸለው በሾመው አካል ነው በተለይም በማኅበሩ መመስረቻ ጽሁፍ ተቃራኒ ድንጋጌ እስከሌለ ድረስ ሥራ አስኪያጁ በቦርድ የተሾመ እንደሆነ የአከሲዮን ማኅበር ስራ አስኪያጅ በሚወርድበት አኳኋን ይወርዳል በማኅበሩ የመመስረቻ ጽሁፍ ላይ ተቃራኒ ድንጋጌ ከሌለ በስተቀር በመመስረቻ ጽሁፍ ላይም ሆነ በባለአከሲዮኖች መደበኛ ጉባዔ የተሾመ ስራ አስኪያጅ በማኅበሩ መደበኛ ጉባዔ ይሻራል ሥራ አስኪያጁ ከሃላፊነት የተነሳው ካለበቂ ምከንያት ቢሆንም ወደ ኃላፊነቱ የመመለስ መብት የለውም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እስከ የተመለከተው ቢኖርም በቂ ምከንያት አለ ብሎ ሲያምን ማንኛውም ባለአከሲዮን በሚያቀርበው ጥያቄ መሠረት ፍርድ ቤት ስራ አስኪያጁን ሊሽረው ይችላል በተሻረው ምትከ ሌላ ስራ አስኪያጅ እስኪሾም ድረስ ጊዜ የሚወስድ ከሆነ እንደቅደም ተከተላቸዉ ምከትል ስራ አስኪያጅ ወይም የዳይሬከተሮች ቦርዱ ሊቀመንበር የተሻረውን ሥራ አስኪያጅ ተከቶ ይሠራል በዚህ አገቀፅ መሰረት የሚደረገው የስራ አስኪያጅ መሻር ሂደት ምክንያቱ በስራ መ አስኪያጁና በምክትል ስራ አስኪያጁ ወይም በዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀመገበር መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ከሆነና ምክትል ስራ አስኪያጁ ወይም የዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀመገበር ስራ አስኪዱን ተክቶ መስራቱ የድርጅቱን ጥቅም የሚጎዳ ከሆነ ፍርድ ቤት ሌላ ጊዜያዊ ስራ ስኪያጅ ይመድባል አንቀጽ ስለኦዲተር ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበር አስር እና ከዛ በላይ ባለአከሲዮኖች ያሉት እንደሆነ ወይም የማኅበሩ ጠቅላላ ሃብት ከአስር ሚሊዮን ብር በላይ ከሆነ ነጻ አና ገለልተኛ የሆነ የውጭ ኦዲተር ሊኖረው ይገባል ኦዲተር የሚመረጠው በባለአከሲዮኖች ጠቅላላ ጉበዔ ነው በዚህ ሕግ ከአንቀጽ አስከ የተመለከቱት ድንጋጌዎች እንደ አግባብነታቸው ኃላፊነቱ በተወሰነ የግል ማኅበር ኦዲተርም ላይ ተፈጻሚ ይሆናሉ ምዕራፍ አምስት ስለማኅበሩ ጉባኤዎች አንቀጽ የጉባኤ አይነቶች የማኅበሩ ጉባዔዎች መደበኛ ወይም አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤዎች ናቸው አንቀጽ በኤለከትሮኒክ ዘዴ ስለሚደረግ ጉባዔ በማኅበሩ መመስረቻ ጽሁፍ የተጣለ ከልከላ ከሌለ በስተቀር በማኅበሩ ጉባዔ ላይ በኤሌክትሮኒከ ዘዴ ወይም በሌላ የመገናኛ ዘዴ መሳተፍ ይቻላል የመገናኛ ዘዴው ኮን ሐ የተሰብሳቢዎችን ማንነት ለመለየት የሚያስቸል አንዲሁም ውጤታማ ተሳትፎን የሚያረጋግጥ መሆን አለበት የመገናኛ ዘዴው ቢያንስ የተሳታፊዎችን ድምጽ ሳይቆራረጥ የሚያስተላልፍ እና ተሰብሳቢዎቹ በአንድ ጊዜ መሳተፍ አንዲችሉ የሚፈቅድ መሆን አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት በአካል ሳይገኙ በጉባዔው የተሳተፉ አባላት ድምጻቸውን በቃል መስጠት ይችላሉሱ በኤሌክትሮኒከ ዘዴ በተደረገ ጉባኤ የማኅበሩን መመስረቻ ጽሁፍ ማሻሻል አይቻልም በኤሌክትሮኒክ ዘዴ ውሳኔ ሊተላለፍባቸው የማይቸሉ ጉዳዮችን በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ መወሰን ይቻላል አንቀጽ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ አያንዳንዱ የሒሳብ ዓመት ከተዘጋበት ቀን ጀምሮ ባሉት አራት ወራት ውስጥ ቢያንስ አንድ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ መደረግ አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተወሰነው የአራት ወራት ጊዜ በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ ወይም አግባብ ባለው የመንግስት አካል ውሳኔ እስከ ስድስት ወራት ሊራዘም ይችቸላል ጉባኤው የሚጠራው ማኅበሩ የዳይሬከተሮች ቦርድ ካለው በቦርዱ ቦርዱ ካልጠራ ወይም ማኅበሩ ቦርድ ከሌለው በስራ አስኪያጅ እነዚህ ካልጠሩ ማኅበሩ ኦዲተር ካለው በኦዲተሩ ወይም ከማህበሩ ዋና ገንዘብ ከግማሸ በላይ ባዋጡ ባለአከሲዮኖቾች ነው ከማኅበሩ ዋና ገንዘብ ቢያንስ አስር በመቶ ባዋጡ ባለአከሲዮኖች ጥያቄ ከቀረበለት በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ የተጠቀሰው አግባብ ያለው አካል ጉባኤ መጥራት አለበት በዚህ አንቀጽ ኃላፊነት የተሰጣቸው አካላት ጉባኤውን ለመጥራት ካልቻሉ ወይም ፈቃደኛ ካልሆኑ ወይም በማንኛውም ባለአከሲዮን ጠያቂነት በቂ ምከንያት ሲኖር ፍርድ ቤት ጠቅላላ ጉባኤውን የሚጠራና የመወያያ አጀንዳ የሚያዘጋጅ ሰው ሊሾም ይቸላል አንቀጽ ቃለ ጉባኤ የጉባኤዎች ቃለጉባኤ በጽሑፍ መዘጋጀትና በጉባኤው በአካል በተገኙ ባለአከሲዮኖች መፈረም አለበት የጉባኤዎቹ ቃለ ጉባኤ በተለይ ከዚህ በታች የተመለከቱትን ጉዳዮች መያዝ አለበት ሀ የጉባኤውን ጥሪ አደራረግ ለ የስብሰባውን ቦታና ቀን ዓትን መ ቦርድ ካለ በጉባኤው የተገኙ የቦርድ አባላትን ስም ሠ በስብሰባው ላይ የተገኙ ባለአከሲዮኖች ብዛትና የምልዓተ ጉባኤውን ቁጥር ረ ለጉባኤው የቀረቡ ሰነዶች ሰ የውይይቱን አጭር ማጠቃለያ ሸ የተሰጡት ድምጾች ውጤት እና ቀ ጉባኤው ያሳለፋቸውን ውሳኔዎቸ ምልዓተጉባኤው ባለመሟላቱ ምከንያት ጉባኤው ለመሰብሰብ ሳይቸል የቀረ እንደሆነ የጉባኤው ሰብሳቢ ይኸው በቃለ ጉባኤ እንዲያዝ ያደርጋል አንቀጽ ያለጉባኤ የሚሰጡ ውሳኔዎች የማኅበሩ አባላት ቁጥር ከአስር የሚያንስ ከሆነ የጉባኤ ጥሪ ሳይደረግ ለእያንዳንዱ ባለአከሲዮን የውሳኔ ሀሳቦቸን መላከና በጽሑፍ ወይም በኤሌክትሮኒከ ዘዴ ድምፅ እንዲሰጥ ማድረግ ይቻላል አንቀጽ የባለአክሲዮኖች መብት በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ ተቃራኒ ድንጋጌ ከሌለ በስተቀር ማንኛውም ባለአከሲዮን በራሱ ወይም በወኪል አማካኝነት በጉባኤው ለመሳተፍ እና ድምጽ ለመስጠት ይትላል ህሃ ልከሰሀ አያንዳንዱ ባለአከሲዮን በማኅበሩ ውስጥ ባሉት አከሲዮኖች ልከ የድምፅ ብዛት ይኖረዋል አንቀጽ የመደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ምልዓተ ጉባኤና አብላጫ ድምፅ ጉባኤ ለማካሄድ ከማኅበሩ ዋና ገንዘብ ከግማሸ በላይ የያዙ ባለአከሲዮኖች ወይም የያዘ ባለአከሲዮን በስብሰባው ላይ መገኘት አለባቸዉ ወይም አለበት ምልዓተ ጉባዔ የሚሰላው በባለአከሲዮኖች ቁጥር ሳይሆን በተወከለው የካፒታል መጠን ነው ጉባዔው ሕጉ በሚያዘው ስርዓት እስከተጠራ እና አስፈላጊው የካፒታል መጠን እስከተወከለ ድረስ ውሳኔ ማሳለፍ ይቻላል በተለይም የተወሰኑ ባለአከሲዮኖች ለመሰብሰብ ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ብቻ የማኅበሩ ጠቅላላ ጉባዔ ያለበትን ኃለፊነት እንዳይወጣ ማድረግ አይቻልም በመደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የሚተላለፉ ውሳኔዎች በጉባኤው በተሳተፉት ባለአከሲዮኖች ከተያዙት አከሲዮኖች የአብላጫውን ድምፅ ማግኘት አለባቸው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተውን ምልዕተ ጉባኤ በመጀመሪያው ጉባኤ ማግኘት ያልተቻለ እንደሆነ ባለአከሲዮኖች በተመዘገበ ደብዳቤ ወይም በሌላ አመቺ የኤሌከትሮኒክ ዘዴ በድጋሚ ይጠራሉ በደጋሚ በተጠራ ጉባዔ ላይ የተወከለው ዋና ገንዘብ ግምት ውስጥ ሳይገባ በጉባዔው በተወከሉት አከሲዮኖች አብላጫ ድምፅ ውሳኔ ይተላለፋል አንቀጽ የአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ምልዓተ ጉባኤና አብላጫ ድምፅ የማኅበሩን ዜግነት ለመለወጥ ወይም በነባር አከሲዮኖች ላይ የተጻፈውን ዋጋ ከፍ በማድረግ የማህበሩን ዋና ገንዘብ ለማሳደግ የሚተላለፍ ውሳኔ የሁሉንም ባለአከሲዮኖች ስምምነት ማግኘት አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው ቢኖርም የማህበሩ ዋና ገንዘብ የሚጨምረው ለማህበርተኞችቸ ሊከፋፈል ከሚቸል ትርፍ ወይም የመጠባበቂያ ገንዘብ ላይ ተነስቶ ከሆነ የመመስረቻ ጽሀፍ ስለማሻሻል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ስር የተደነገገው ድጋፍ በቂ ነው በማኅበሩ መመስረቻ ጽሁፍ ላይ ከፍ ያለ ምልዓተ ጉባዔ እአና የድምጽ ብልጫ እንዲኖር ስምምነት ከሌለ በስተቀር በመመስረቻ ጽሑፉ ላይ የሚደረግ ማሻሻያ ከማኅበሩ ዋና ገንዘብ ሶስት አራተኛውን ድርሻ በሚወከሉ ባለአከሲዮኖች ድጋፍ ማግኘት አለበት በመመስረቻ ጽሑፉ ላይ የተደረጉ ማሻሻያዎች በንግድ መዝገብ ውስጥ መግባት አለባቸው አንቀጽ ተፈጻሚነት ያላቸው ድንጋጌዎች የዚህ ምዕራፍ ልዩ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ በዚህ ህግ ጠቅላላ ጉባኤዎችን የሚመለከቱ ከአንቀጽ እስከ ዋና ገንዘብን መጨመርን ወይም መቀነስን የሚመለከቱ ከአንቀፅ እስከ ከ እስከ ከ እስከ ወይም ከአንቀፅ እስከ ያሉት ድንጋጌዎች አንደአግባብነታቸው ለዚህ ምዕራፍም ተፈፃሚነት ይኖራቸዋል ምዕራፍ ስድስት የማኅበሩ ሒሳቦች አንቀጽ በሕግ የተወሰነ የመጠባበቂያ ገንዘብ የማኅበሩ የመጠባበቂያ ገንዘብ የዋናውን ገንዘብ አስር በመቶ አስከሚሞላ ድረስ ማኅበሩ ከሚያገኘው ትርፍ ቢያንስ አምስት በመቶ በየዓመቱ በመጠባበቂያ ሂሳብ መቀመጥ አለበት አንቀጽ ሐሰተኛ የትርፍ ድርሻ ሐሰተኛ የሆነ የትርፍ ከፍያ የተቀበሉ ባለአከሲዮኖች እንዲመልሱ መጠየቅ ይቻላል ሐሰተኛ የሆነ የትርፍ ከፍያ እንዲመለስ የሚቀርብ ጥያቄ ከፍያው ከተፈጸመበት ቀን አንስቶ በአምስት አመታት ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል አንቀጽ ተፈጻሚነት ያላቸው ድንጋጌዎች የዚህ ምዕራፍ ድንጋጌዎች አንደተጠበቁ ሆኖ በዚህ ሕግ በአንቀጽ እስከ የተዘረዘሩት የዚህ ሕግ ድንጋጌዎች እንደ አግባብነታቸው ለዚህ ምዕራፍ ተፈጻሚ ይሆናሉ ምዕራፍ ሰባት የማኅበሩ መፍረስና ሒሳብ መጣራት አንቀጽ የመፍረሻ ምከንያቶች በዚህ ሕግ አንቀጽ የተመለከቱት ጠቅላላ ድንጋጌዎች አንደተጠበቁ ሆኖ ማኅበሩ አስፈላጊ የሆነ የአስተዳደር አካል የሴለው እንደሆነ በባለአከሲዮን ወይም በገንዘብ ጠያቂ በሚቀርብ ጥያቄ አግባብ ባለው ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ይፈርሳል አንቀጽ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ ሶስት አራተኛ መጥፋት የማኅበሩ ዋና ገንዘብ በሶስት አራተኛከጎደለ የዳይሬክተሮች ቦርድ ካለ ቦርዱ ወይም ከሌለ ስራ አስኪያጁ ስለ ማኅበሩ መፍረስ አለመፍረስ በባለአከሲዮኖች አንዲወሰን ማድረግ አለበት ማኅበርተኞች ማኅበሩ እንዳይፈርስ ከወሰኑ ተጨማሪ መዋጮ በማድረግ የጎደለውን የማኅበሩን ዋና ገንዘብ መተካት አለባቸው ማኅበሩ የዋና ገንዘቡን በሶስት አራተኛ መጉደሉ ከታወቀበት ጊዜ አንስቶ በዘጠና ተከታታይ ቀናት ውስጥ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና የተደነገገው ካልተፈፀመ ጥቅም ያለው ሰው ማኅበሩ እንዲፈርስ ለፍርድ ቤት ማመልከት ይቸላል አንቀጽ ተፈጻሚነት ያላቸው ድንጋጌዎች የዚህ ምዕራፍ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በዚህ ሕግ በአንቀጽ እስከ የተዘረዘሩት ድንጋጌዎች እንደአግባብነታቸው ኃላፊነቱ የተወሰነ የግሊ ማኅበር መፍረስን አና ሒሳብ መጣራትን በሚመለከት ተፈጻሚ ይሆናሉ ርዕስ ስምንት ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አንቀጽ ትርጓሜ ባለ አንድ አባል ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ማለት አንድ ሰው በግሉ በሚሰጠው መግለጫ መሠረት የተቋቋመ የንግድ ማኅበር ነው ማኅበሩ ከአባሉ የተለየና የተነጠለ የራሱ የሕግ ሰውነት አለው አባሉ የራሱን መዋጮ ሙሉ በሙሉ እስከ ከፈለ ድረስ ማኅበሩ ላይ ለሚፈለገው ዕዳ በግሉ አይጠየቅም አንቀጽ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበር ዝቅተኛ ዋና ገንዘቡ ከብር አሥራ አምስት ሺ ማነስ የለበትም አንቀጽ በግል የሚደረግ መግለጫይዘቱና አኳኃኑ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበርን ለማቋቋም አባሉ የሚሰጠው መግለጫ ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠው አካል ፊት መደረግ አለበት መግልጫውም በንግድ መዝገብ ውስጥ መግባት አለበት መግለጫው የሚከተሉትን ነገሮች ማሳየት አለበት ሀ ማኅበሩ አንድ አባል ብቻ ያለው መሆኑን ለ የአባሉን ስምዜግነትና አድራሻ ሐ አባሉ የሞተ የጠፋ ወይም በፍርድ የተከለከለ አንደሆነ ስለ ወራሾቹ ወይም ስለ አባሉ ሆኖ ሕጋዊ ተግባራትን አንዲፈጽም የታጨው የንብረት ጠባቂ ሰው ስም መ ዕጩ ንብረት ጠባቂው ፍቃደኛ ሆኖ ኃላፊነቱን የተቀበለ መሆኑን ሠ የማኅበሩን ስምዋና መሥሪያ ቤት ካሉትም ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤቶቹን ረ የማኅበሩን የንግድ ዓላማ ሰ የማኅበሩ ዋና ገንዘብ መጠንናይቬሼው በሙሉ የተከፈለ መሆኑን የሚያሳይ መግለጫ ሸ በዓይነት የተከፈለ መዋጮ ካለ ግምቱን ቀ የሥራ አስኪያጁን ስምና ሥልጣን በን ካለ ኦዲተሩን ተ ማኅበሩ የሚቆይበትን ጊዜ ቸ ማኅበሩ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት የሚያስታውቅበተን መንገድና ጊዜ ኘ ሌሎች በሕግ ወይም በአባሉ እንዲካተቱ የተወሰኑ ጉዳዮችን አንቀጽ ስለ ዕጩ ንብረት ጠባቂ ዕጩ ንብረት ጠባቂው ዕጩነቱን የተቀበለ መሆኑን ሰነዶችን ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠው አካል ፊት ካላረጋገጠ በስተቀር ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሊመሠረት አይችልም አንድ ሰው በአንድ ጊዜ ለተለያዩ ባለ አንድ አባል ኃላፊነታቸው የተወሰነ የግል ማኅበራት የንብረት ጠባቂ ሆኖ መመረጥ አይችልም አንቀጽ ከግለሰብ ነጋዴነት ወደ ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ስለሚደረግ መለወጥ ግለሰብ ነጋዴ የንግድ ሥራውን ወደ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርነት መለወጥ ይችላል ሆኖም ግን ግለሰብ ነጋዴው ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበር ከመመሥረቱ በፊት ለገባበት ዕዳ ሁሉ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ኃላፊ ነው አንቀጽ የተከለከለ ምሥረታ አንድ ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግሊ ማኅበር ሌላ ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሊያቋቁም አይቸልም ማንኛውም በጉዳዩ ያገባኛል የሚል ወገን በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ሥር የተደነገገውን በመተላለፍ የተመሠረተ ማኅበር እንዲፈርስ ማኅበሩ በተቋቋመበት ሥፍራ ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት ሊያመለከት ይችላል በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ሥር የተደነገገው ቢኖርም በንዑስ አንቀጽ ላይ የተመለከተውን ከልከላ በመተላለፍ ሦስተኛ ወገኖች ላይ ለሚደርሰው ጉዳት አባሉና ማኅበሩ ባንድነትና በተናጠል ኃላፊ ናቸው አንቀጽ በዓይነት ስለሚደረግ መዋጮ አባሉ በዓይነት ያደረገው መዋጮ ካለ የመዋጮው ምንነትና ዋጋው ወይም ግምቱ አባሉ በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሸ መሠረት በሚሰጠው መግለጫ ውስጥ በግልጽ መጠቀስ አለበት በዓይነት የተደረገ መዋጮ ካለ አባሉ ግምቱ ትከከል መሆኑን የሚያጣራ የምሥረታ ወቅት ኦዲተር የመሾም ግዴታ አለበት ኦዲተሩ በዓይነት የተደረገን መዋጮ ለመተመን የሚጠቀምበትን ዘዴ አራሱ ይወስናል በሚያቀርበው ሪፖርት ውስጥም የተከተለውን ዘዴ መግለጽ አለበት አባሉ ያቀረበው የዓይነት መዋጮ ዋጋ ኦዲተሩ ከተመነው ዋጋ በላይ የሆነ እንደሆነ ኦዲተሩ የተመነው ዋጋ የጸና ይሆናል የዓይነት መዋጮ ግምት የተጋነነ ከመሆኑ የተነሳ ሦስተኛ ወገኖች ላይ ለሚደርሰው ጉዳት አባሉና ኦዲተሩ በአንድነትና በተናጠል ኃላፊ ናቸው በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ መሠረት የሚቀርብ ከስ የዓይነት መዋጮው በተገቢው ሁኔታ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ በአምስት ዓመት ውስጥ ካልቀረበ ተቀባይነት የለውም አንቀጽ ስለ ዋና ሥራ አስኪያጅ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊኖረው ይገባል አባሉ ራሱ ወይም ሴላ ሰው የማኅበሩ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊሆን ይችላል ዋና ሥራ አስኪያጁ በዚህ ሕግ መሠረት አንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሥራ አስኪያጅ ያለው ሥልጣን እና ተጠያቂነት ይኖረዋል አንቀጽ የማኅበሩ ጠቅላላ ጉባዔ የማኅበሩ አባል በዚህ ሕግ መሠረት የአንድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር አባላት ጠቅላላ ጉባዔ ያለውን ሥልጣን ይኖረዋል አባሉ በጠቅላላ ጉባዔ ሥልጣኑ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ኃለጉባዔ ስብሰባው በተደረገ ከሦስት ሳምንታት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በጽሑፍ ተዘጋጅተው የማህበሩ ማህደር ውስጥ መቀመጥ አለባቸው በማኅበሩ ምሥረታ ጊዜ በተሰጠ መግለጫ ውስጥ የተካተቱትን ነገሮች የሚለውጥ ማንኛውም ውሳኔ ውሳኔው ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ በንግድ መዝገብ ውስጥ መግባት አለበት የአባሉ ውሳኔዎች የዚህን አንቀጽ ድንጋጌዎች ያላሟሉ ቢሆኑ እንኳን በሕግ ፊት የጸጹ» ናቸው ሆኖም ጉድለቱ በሦስተኛ ወገኖች ላይ ለሚያደርሰው ጉዳት አባሉና ማኅበሩ በአንድነት እና በተናጠል ተጠያቂዎች ናቸው አንቀጽ የአባሉ ተጠያቂነት ስለ አባል ኃላፊነት ውስንነት በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም ማንኛውም ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበር አባል ወይም ማኅበሩ ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ቁጥጥር ያለው ሴላ ሰው ከዚህ በታች ከተመለከቱት አንዱን ፈፅሞ ከተገኘ ከማኅበሩ ጋር በአንድነት እና በተናጠል ተጠያቂ ይሆናል ማኅበሩን ወይም የማኅበሩን ገንዘብ ጠያቂዎች ጉዳት ላይ የሚጥል ህገወጥ ድርጊት ሆን ብሎ ከፈፀመ የባለ አንድ አባል ማኅበር ንብረትን ከራሱ ንብረት ጋር ከቀላቀለ የባለ አንድ አባል ማኅበርን እና የራሱን ማንነት ካልነጣጠለ ስለ ማኅበሩ የፋይናንስ አቋም የማኅበሩን ገንዘብ ጠያቂዎች ሊያሳስት የሚችል መረጃ ሆን ብሎ ካወጣ ያለ ተመጣጣኝ ከፍያ የማኅበሩን ሀብት ለራሱ ወይም ለሶስተኛ ወገኞች የግል ጥቅም ካዋለ በሕግ ሊከፈል ከሚቸለው በላይ የትርፍ ከፍያ ከፈጸመ ወይም ሌሎች ተመሳሳይ ተግባራትን ከፈጸመ አንቀጽ ሒሳቡን ማጣራት ሳያስፈልግ ማኅበሩ ስለሚፈርስበት ሁኔታ ያለበትን ዕዳ በሙሉ የከፈለ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የፈረሰ እንደሆነ የማኅበሩ ሀብት ሳይጣራና ባለበት ሁኔታ በጠቅላላው ለአባሉ ይተላለፋል በማናቸውም ምክንያት ማኅበሩ ከፈረሰ በኋላ ገንዘብ ጠያቂዎች የቀረቡ እንደሆነ አባሉ በግሉ ተጠያቂ ይሆናል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የሚቀርበው ከስ ገንዘብ ጠያቂው የማኅበሩን መፍረስ ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ በአምስት ዓመት ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል የማኅበሩ ሀብት ለአባሉ ከተላለፈ ከአሥር ዓመት በኋላ ምንም ዓይነት ከስ ሊቀርብ አይችልም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና የተደነገገው ቢኖርም ማኅበሩ ሲፈርስ አባሉ በራሱ ምርጫ መደበኛውን የሒሳብ ማጣራት ሂደት ለመከተል ይቸላል አንቀጽ ስለ ሌሎች ሕጎች ተፈጻሚነት በዚህ ሕግ ስለ ባለ አንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበር በተለይ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበርን የሚመለከቱት የዚህ ሕግ ድንጋጌዎች አንደአግባብነቱ በዚህ ማኅበር ላይም ተፈጻሚ ይሆናሉ ርዕስ ዘጠኝ ስለንግድ ማኀበራት መለወጥ አንቀጽ ጠቅላላ ድንጋጌ አንድ የንግድ ማኀበር ወደ ሌላ ዓይነት የንግድ ማኅበር መለወጥ የመመስረቻ ጽሑፉን ከማሻሻል በስተቀር ሕጋዊ ሰውነት ያለው አዲስ ማኅበር መቋቋምን አያስከትልም የአንድ ማኅበር መለወጥ እንደነገሩ ሁኔታ በአባላቁ ሙሉ ድምፅ በማኅበሩ መመስረቻ ጽሑፍ ወይም በዚህ ሕግ በተመለከተው አብላጫ ድምጽ ይወሰናል ማንኛውም የማኀበሩ አባል ያለፈቃዱ ግዴታው ከፍ አንዲል ወይም የአባልነት መብቱን በከፊል ወይም በሙሉ እንዲያጣ ማድረግ አይቻልም የማኀበሩ የመለወጥ ውሳኔም ሰፊ ስርጭት ባለው ጋዜጣ እና ማኀበሩ ድረገጽ ካለው በድረገጽ መውጣት አለበት የሶስተኛ ወገኖች መብት እንደተጠበቀ ሆኖ ማኀበሩ ሲለወጥ የተለወጠበት ማኀበር ዓይነት የሚቋቋምበትን ሁኔታ የሚመለከቱ የዚህ ሕግ ድንጋጌዎች ተፈፃሚ ይሆናሉ አንቀጽ በማኀበሩ መለወጥ ያልተስማሙ ባለአከሲዮኖች መብት በዚህ ህግ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ የተደነገገው ቢኖርም በማኀበሩ መለወጥ ያልተስማሙ የአከሲዮን ማህበር ወይም ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር አባላት በዚህ ሕግ አንቀጽ ድንጋጌ መሰረት ድርሻቸውን ለማኅበሩ ሸጠው ከማኅበሩ ይወጣሉ አንቀጽ የገንዘብ ጠያቂዎች መብት የነባሩ ማኀበር መብትና ግዴታ በአዲስ መልክ የተደራጀው ማህበር የመመስረቻ ፅሁፍ በንግድ መዝገብ ከገባበት ቀን ጀምሮ ለዚሁ ማህበር ይተላለፋል በአዲስ መልክ የተደራጀው ማኀበር መመስረቻ ፅሁፍ በገግድ መዝብ እንደገባ ወዲያውኑ የነባሩ ማኀበር ገንዘብ ጠያቂዎች ማስረጃቸውን እንዲያቀርቡና ተቃራኒ ሀሳብ ካላቀረቡ አዲሱ ማኅበር ዕዳ ከፋያቸው መሆኑ ይገለጽላቸዋል ገንዘብ ጠያቂዎችን ለመጥራት በዚህ ሕግ አንቀጽ የተመለከተው ድንጋጌ ተፈጻሚ ይሆናል መ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የማህበሩን መለወጥ ለተቃወሙ ገንዘብ ጠያቂዎች ማህበሩ ገንዘባቸውን የመከፈል ወይም መከፈል የማይትል ከሆነ በቂ ዋስትና የመስጠት ግዴታ አለበት እዳው አስከሚከፈል ድረስ ከማኀበሩ ሀብት ላይ ለአባላት የትርፍ ከፍፍል አይደረግም ስራ አስኪያጁ ወይም እንደነገሩ ሁኔታው የማኅበሩ ፀሐፊ የማኀበሩንኘ መለወጥ ሰፊ ስርጭት ባለው ጋዜጣ እንዲገለፅ ያደርጋል ስራ አስኪያጁ እና የማኅበሩ ፀሐፊ በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ እስከ የተደነገጉትን ድንጋጌዎች ለማስፈፀም በአንድነትና በተናጠል ኃላፊዎች ይሆናሉ አንቀጽ የሸሪኮች ኃላፊነት የማኀበሩ ገንዘብ ጠያቂዎች የማኀበሩን መለወጥ የተቀበሉ መሆናቸው ካልተረጋገጠ በስተቀር ኃላፊነታቸዉ ያልተወሰነ ሸሪኮች የመለወጡ ውሳኔ በንግድ መዝገብ ከመመዝገቡ በፊት ማኅበሩ ለገባው ግዴታ ከነበረባቸዉ ኃላፊነት ነፃ አይሆኑም የአክሲዮን መሀበር ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሀበር ወይም ባለ አገድ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሀር ወደ ሽርክና ማሀበር የተለወጠ እንደሆነ ሸሪኮቹ ከለውጡ በፊት ማሀበሩ ለገባበት እዳ በግል ተጠያቂ አይሆኑም የማኀበሩ ገንዘብ ጠያቂዎች ስለ ማኅበሩ መለወጥ ማኀበሩ ያሳለፈው ውሳኔ በተመዘገበ ደብዳቤ ወይም ቀድመው በመረጡት የኤሌከትሮኒክ ዘዴ ተልኮላቸው ከተላከበት ቀን አንስቶ ባሉት ቀናት ውስጥ ለውጡን አንደሚቃወሙ በግልጽ በጽሑፍ ካላሳወቁ የማኀበሩን መለወጥ እንደተቀበሉ ይቆጠራል ርዕስ አስር የንግድ ማህበራት መዛመድ መዋሃድና መከፋፈል ምእራፍ አንድ የንግድ ማኅበራት መቧደን አንቀጽ ቡድን ትርጓሜ ቡድን ማለት የእናት ኩባንያ እና ተቃራኒ ድንጋጌ እሰከሌለ ድረስ በአር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር የተመዘገቡ የሁሉም ተቀጥላዎቹ ማህበራት ስብስብ ነው ተቀጥላ ማለት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ በሌላ ኩባንያ አመካኝነት በእናት ኩባንያ ቁጥጥር ስር የወደቀ ኩባንያ ነው ኮን እናት ማለት በቀጥታም ሆነ በሌላ ኩባንያ አመካኝነት በተዘዋዋሪ ሌላ ኩባንያን በቁጥጥር ስር ያደረገ ኩባንያ ነው ሐ ኤ ለዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና ዓላማ ቁጥጥር በአንቀጽ ስር የተሰጠው ትርጉም ይኖረዋል ለዚህ ርዕስ ድንጋጌዎች ዓላማ « ኩባንያ» ማለት የአከሲዮን ማኅበር ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበር ባለአንድ አባል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማኅበር እና እንደ ሁኔታው ውጭ አገር የተመዘገቡ ከነዚህ ጋር ተመሳሳይ ባህሪ ያላቸውን የንግድ ማኅበራት ያጠቃልላል አንቀጽ ሙሉ በሙሉ በባለቤትነት የተያዘ ኩባንያ የሙሉ በሙሉ በባለቤትነት የተያዘ ኩባንያ። ኤ አንቀጽ ከፍያዎች የተቋረጡበትን ቀን ስለ መወሰን ሥነ ሥርዓቶቹን ለመከፈት ፍርድ ቤት ነገሩን በሚሰማበት ወቅት ፍርድ ቤቱ ባለፅዳው ከፍያዎችን አንዳቋረጠ አና ከፍያዎች የተቋረጡበትን ቀን ያረጋግጣል ፍርድ ቤቱ በራሱ ውሳኔ የባለዕዳውን ጉዳዮች እና አንቅስቃሴዎች የሚመረምር ኮን መርማሪ ሊሾም ይቸላል በዚህ መልኩ የሚሾመው መርማሪ መልሶ የማደራጀት ኃላፊው ወይም ለከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ የተሾመ ከሆነ እንዲያግዙት ሊጠይቅ ይችላል በፍርድ ቤቱ የጊዜ ማራዘሚያ ካልተሰጠ በስተቀር በመርማሪው የተሰበሰቡ መረጃዎች በሙሉ በሠላሳ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ለፍርድ ቤቱ ይቀርባሉ ቭ ሥነ ሥርዓቱ በተጀመረ በአንድ ዓመት ውስጥ መልሶ የማደራጀት ኃላፊው የከሰረ ሰው ንብረት ጠባቂው ማንኛውም ተቆጣጣሪ ዐቃቤ ሕግ ወይም ማንኛውም ገንዘብ ጠያቂ ከፍያዎች የተቋረጡበትን ቀን መልሶ እንዲመረምር እና እንደገና አንዲወስን ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ ሲያቀርቡ ይችላሉ ፍርድ ቤቱ ለዚህ ዓላማ ሲባል የባለዕዳውን ጉዳዮች እና እንቅስቃሴዎች የሚመረምር ባለሞያ ሊሾም ይችላል በንዑስ አንቀጽ መሰረት በፍርድ ቤቱ ከተወሰነው ከፍያዎች ከተቋረጡበት ቀን አንስቶ ሂደቱ እስከተጀመረበት ቀን ድረስ ያለው ጊዜ እንደ አጠራጣሪ ጊዜ ተደርጎ ይቆጠራልአጠራጣሪ ጊዜው ቢበዛ ከ ወራት መብለጥ የለበትም አንቀጽ የቅድመኪሳራ የከፍያ ጥያቄዎች ኮን ሐ ለዚህ መጽሐፍ ዓላማ የቅደመኪሳራ የከፍያ ጥያቄዎች ማለት የመከፈያ ጊዜያቸው የደረሰ እና ተከፋይ ሆኑም አልሆኑም እንደ ሁኔታው መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ወይም የመከሠር ሥነ ሥርዓት ከመከፈቱ አስቀድሞ የሚቀርቡ ማናቸውም የከፍያ ጥያቄዎች እንዲሁም ወለዳቸውን ጨምሮ ነው በሂደት ላይ ያሉ ውሎችን በተመለከተ እንደ ሁኔታው መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ወይም የመከሠር ሥነ ሥርዓት ከተከፈተ በኋላ ውሉ መፈጸም ከመቀጠሉ የሚመነጩ የከፍያ ጥያቄዎች የድህረኪሳራ የክፍያ ጥያቄዎች ናቸው በሂደት ላይ ያሉ ውሎች በመልሶ ማደራጀት ኃላፊው ወይም በከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂው በሚቋረጡበት ጊዜ ውሉ ከመቋረጡ የሚመነጩ ቅጣቶች እና ሌላ ዓይነት ካሳዎች የሚቆጠሩት እንደ ቅድመኪሳራ የከፍያ ጥያቄዎች ነው። መልሶ የማደራጀት ኃላፊውን እና የከሰረውን ሰው ንብረት ጠባቂ የሚተኩት ኃላፊ አና ንብረት ጠባቂ ማንኛውም ተቆጣጣሪ ዐቃቤ ሕግ እና መልሶ በማደራጀት ሥነ ሥርዓት ወቅት ንብረቱ በይዞታው ስር ያለ ባለዕዳ ጉዳዮቹን ለመስማት በብቸኝነት ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት መልሶ በማደራጀት ኃላፊው አና በከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ ላይ የኃላፊነት ከስ ሊያቀርቡ ይትላሉ ሐ በንዑስ አንቀጽ መሰረት የሚቀርብ ማንኛውም ከስ ሥነ ሥርዓቱ ከተዘጋበት ጊዜ አንስቶ በአንድ ዓመት ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል ይህ የጊዜ ገደብ በማንኛውም መልኩ አይቋረጥም ወይም አይታገድም አንቀጽ መልሶ የማደራጀትራ ኃላፊ እና የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ ተደርገው ሊሾሙ የማይችሉ ሰዎች የሚከተሉት ሰዎች መልሶ የማደራጀት ኃላፊ ወይም የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ ተደርገው አይሾሙም ሀ በኢትዮጵያ ውስጥም ሆነ በሌላ ሀገር ፅምነት ከማጉደል ወይም ከማጭበርበር ጋር ግንኙነት ያለው ማንኛውም ወንጀል በመፈጸም ጥፋተኛ የተባለ ማንኛውም ሰው ለ የሕዝባዊ መብቶቹን የሚከለከል የቅጣት ፍርድ የተፈረደበት ማንኛውም ሰው ሐ ማንኛውም የባለዕዳው ባለአከሲዮን ሥራ አስኪያጅ ወይም ዳይሬከተር መ ከማንኛውም የባለዕዳው ባለአከሲዮን ሥራ አስኪያጅ ወይም ዳይሬከተር ጋር አራተኛ ደረጃን ጨምሮ እስከ አራተኛ ደረጃ ድረስ የሚቆጠር የስጋ ወይም የጋብቻ ዝምድና ያለው ማንኛውም ሰው ሠ ማንኛውም ከባለዕዳው ላይ ገንዘብ ጠያቂ ረ የጥቅም ግጭት ያለበት ወይም ሊኖርበት የሚችል ማንኛውም ሰው መልሶ የማደራጀት ኃላፊው እና የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ ማንኛውንም የባለዕዳውን ንብረት መግዛት ወይም በሌላ አኳኋን ባለቤት መሆን አይችሉም ይህን ድንጋጌ በመጣስ የሚፈጸም ማንኛውም ግዢ ወይም የንብረት ባለቤትነት ምንም ውጤት አይኖረውም ይህን ድንጋጌ የጣሱ መልሶ የማደራጀት ኃላፊዎች አና የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂዎች ከኃላፊነታቸው ይነሳሉ። አንቀጽ ዕዳን መልሶ የማዋቀር ዕቅዱን ስለ መተው ባለዕዳው ዕዳን መልሶ የማዋቀር ዕቅዱ የሚያስቀምጣቸውን ሁኔታዎች ተግባራዊ ሳያደርግ የቀረ እንደሆነ ማንኛውም ገንዘብ ጠያቂ ፍርድ ቤቱ ዕዳን መልሶ የማዋቀር ፅቅዱን አንዲተው እና መልሶ የማደራጀት ወይም የመከሰር ሥነ ሥርዓት አንዲከፍት አቤቱታ ሊያቀርብ ይትላል ኮን መልሶ የማደራጀት ወይም የመከሰር ሥነ ሥርዓት መከፈቱ ዕዳን መልሶ የማዋቀር ዕቅዱን መተው ያስከትላል ሐ ዕዳን መልሶ የማዋቀር ዕቅዱ መተዉ ወደኋላ ተመልሶ ተፈጻሚነት አይኖረውም በተለይም ደግሞ ገንዘብ ጠያቂዎች ዕዳን መልሶ በማዋቀር ዕቅዱ መሰረት የተቀበሉት ገንዘብ የራሳቸው ይሆናል እንዲሁም መልሰው ሲነጠቁ አይችሉም ገንዘብ ጠያቂዎች በዚህ ሕግ አንቀጽ መሰረት ልዩ መብት ካለው አዲስ የቀረበ ገንዘብ ጋር በተያያዘ ያገኙትን ቅድሚያ የማግኘት መብት አንደያዙ ይቀጥላሉ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ውስጥ የተደነገገው ቢኖርም ዕዳን መልሶ በማዋቀር ፅቅዱ መሰረት ለይገባኛል ጥያቄዎች እንደገና የተዘጋጀው የጊዜ ሰንጠረዥ አና ማንኛውም የጊዜ ማራዘሚያ ወዲያውኑ ተፈጻሚነቱ ያቆማል ገንዘብ ጠያቂዎች ዕዳን መልሶ በማዋቀር ፅቅዱ መሰረት የተዉትን ማንኛውንም የይገባኛል ጥያቄ እና የዋስትና መብቶች መልሰው ያገኛሉ። አንቀጽ ለጥንቃቄ ዕዳን መልሶ የማዋቀር ሥነ ሥርዓት ወደ መልሶ ማደራጀት ሥነ ሥርዓት ወይም የመከሠር ሥነ ሥርዓት ስለሚቀየርበት ሁኔታ ለጥንቃቄ ፅዳን መልሶ በማዋቀር ሥነ ሥርዓቱ መጨረሻ ላይ ወገኖቹ የተስማሙበት ፅዳን መልሶ የማዋቀር ፅቅድ ከሌለ ባለዕዳው በሚያቀርበው ጥያቄ መሰረት ፍርድ ቤቱ ለጥንቃቄ ዕፅዕዳን መልሶ የማዋቀር ሥነ ሥርዓቱን ወደ መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ወይም የመከሠር ሥነ ሥርዓት ሊቀይረው ይችላል። ርዕስ ሦስት መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ምዕራፍ አንድ ጠቅላላ ድንጋጌዎች አንቀጽ መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ለመከፈት ስለሚቀርብ ጥያቄ ፍርድ ቤቱ ሀ ባለዕዳው መወጣት የማይችለው የገንዘብ ችግር ያገጠመው መሆኑ እና ከፍያዎችን ያላቋረጠ ከሆነ ወይም ከፍያዎችን ካቋረጠ አርባ ቀናት ካልሞላው ባለዕዳው ጥያቄ በሚያቀርብበት ጊዜ ለ ባለዕዳው ከፍያዎችን ያቋረጠ ከሆነ እና በሂደት ላይ ያለ ለጥንቃቄ መልሶ የማዋቀር ሥነ ሥርዓት ከሌለ ማንኛውም ገንዘብ ጠያቂ ዐቃቤ ሕግ ጥያቄ በሚያቀርብበት ጊዜ ሐ ማንኛውም ገንዘብ ጠያቂ ወይም ዐቃቤ ሕግ የመከሠር ሥነ ለመከፈት አቤቱታ በሚያቀርቡበት ጊዜ ባለዕዳው ጥያቄ ካቀረበ እና መልሶ ሲረጋገጥ አምስት ዕዳን ወይም ሥርዓት ከፍያ ያቋረጠበት ሁኔታ ከተፈጠረ አርባ አምስት ቀናት አንዳልሞላው ማስረዳት የሚቸል ከሆነ መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ሊከፍት ይትላል። አንቀጽ ፈራሽ መሆን የሚያስከትላቸው ውጤቶች ማንኛውም ከፍያ ወይም ማንኛውም ድርጊት ፈራሽ እንዲሆን የሚሰጠው ውሳኔ ወደ ኋላ ተመልሶ ተፈጻሚ ይሆናል በዓይነት ወደነበረበት መመለስ የሚቻል በማይሆንበት ጊዜ የንብረቱ የገበያ ዋጋ ወደ ሀብቱ ይመለሳል ፈራሽ መሆኑ የሚመለከተው ንብረት ወይም መብት ለሦስተኛ ወገን የተላለፈ በሚሆንበት ጊዜ ከንብረቱ ወይም ከመብቱ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ጥሬ ገንዘብ ፍርዱ በተሰጠበት ጊዜ ባለው የገበያ ዋጋ መሰረት ተሰልቶ ወደ ሀብቱ ይመለሳል ፈራሽ መሆኑ ተጽዕኖ የሚያደርግባቸው ገንዘብ ጠያቂዎች ፈራሽ ከመሆኑ የሚመነጩ የቅድመኪሳራ የከፍያ ጥያቄዎቻቸውን ማቅረብ ይችላሉ ሆኖም በዚህ ሕግ በአገቀጽ መሰረት የከፍያ ጥያቄዎቹን ማስገባት ከሚቻልበት ጊዜ ማለፍ የለበትም ምዕራፍ አራት መልሶ የማደራጀት ዕቅድ አንቀጽ መልሶ የማደራጀት ዕቅድ ስለ ማዘጋጀት መልሶ የማደራጀት ፅቅዱ መልሶ በማደራጀት ኃላፊው እገዛ በባለዕዳው ይዘጋጃል ገንዘብ ጠያቂዎች መልሶ የማደራጀት ፅቅዱ እንዲሻሻል ጥያቄ ማቅረብ እና የአጸፋ ሀሳቦችን ማቅረብ ይቸላሉ አስገዳጅ ሕጎች እንደተጠበቁ ሆነው መልሶ የማደራጀት ዕቅዱ የሚከተሉትን ነገሮች ሊያካትት ይቸላል ሀ የሚመለከታቸውን ገንዘብ ጠያቂዎች የከፍያ ጥያቄዎች የጊዜ ሰንጠረዥን መልሶ ማዘጋጀት ለ የሚመለከታቸው ገንዘብ ጠያቂዎች የከፍያ ጥያቄዎች መተውን ሐ የፋይናንስ ዕዳ ሰነዶችን አወጣጥ የሚቆጣጠሩ ሕጎች እንደተጠበቁ ሆነው የፋይናንስ ዕዳ ሰነዶችን በማውጣት ዕዳዎችን መከፈልን መ የሚመለከታቸው ገንዘብ ጠያቂዎችን የከፍያ ጥያቄዎችን ወደ አከሲዮን መቀየርን ሠ የባለዕዳውን ካፒታል በገንዘብ ጠያቂዎች ወይም በሦስተኛ ወገን ኢንቨስተሮች እንዲገዛ መቀነስን ወይም ማሳደግን ወይም ገንዘብ ጠያቂዎችን ወይም ሦስተኛ ወገን ኢንቨስተሮቸን በሚጠቅም መልኩ የአከሲዮን ድርሻ መሸጥን ረ የንግድ ሥራ እንቅስቃሴው በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ የንግድ ሥራ መሸጥን ሳይጨምር ንብረቶችን ወይም የንግድ ሥራውን ከፍሎች መሸጥን መልሶ የማደራጀት ዕቅዱ የገንዘብ ጠያቂዎች ምድቦችን ለመከፋፈል ጥቅም ላይ የዋለውን መስፈርት መግለጽ ይኖርበታል መልሶ የማደራጀት ዕቅዱ ሁልጊዜም የገንዘብ ጠያቂዎችን የተሻለ ጥቅም ማስጠበቅ የሚለውን መስፈርት ማሟላት አለበት ይህም ማለት ማንኛውም ተቃውሞ ያለው ገንዘብ ጠያቂ መልሶ በማደራጀት ዕቅዱ መሰረት የሚያገኘው ጥቅም በዚህ ሕግ አገቀጽ መሰረት በመከሠር ሥነ ሥርዓት ወቅት ተግባራዊ የሚደረገው ቅደም ተከተል ተግባራዊ ቢደረግ ከሚያገኘው ጥቅም ጋር ሲነጻጸር ያነሰ መሆን የለበትም አንቀጽ አዲስ የቀረበ ገንዘብ ኮን መልሶ የማደራጀት ፅቅድን ተግባራዊ ለማድረግ አዲስ ገንዘብ በነባር ወይም በአዲስ ገንዘብ ጠያቂዎች ሊቀርብ ይችላል መልሶ በማደራጀት ዕቅዱ ውስጥ የተካተተ አና በፍርድ ቤቱ የጸደቀ አዲስ ገንዘብ ኋላ ላይ የመከሠር ሥነ ሥርዓት የተከፈተ እንደሆነ ዋስትና ከሌላቸው ገንዘብ ጠያቂዎች ቅድሚያ ይኖረዋል ነገር ግን በቅድመ ጥንቃቄ መልሶ ማዋቀር ሥነ ሥርዓት ማዕቀፍ ውስጥ ከቀረበ አዲስ ገንዘብ ያነሰ ቦታ ይኖረዋል ፍርድ ቤቱ ለዕዳ ማስያዣነት ያልዋለ የባለዕዳው ንብረት አዲስ ለቀረበ ገንዘብ ዋስትና አንዲሆን ሊፈቅድ ይችላል እንደዚያ በሚሆንበት ጊዜ የአዲስ ገንዘብ አቅራቢዎች የሚያገኙት ቅድሚያ ዋስትና ያላቸው ገንዘብ ጠያቂዎችን በሚመለከቱ ደንቦች መሰረት ይስተናገዳሉ። ኮን አንቀጽ መልሶ የማደራጀት ዕቅዱ በፍርድ ቤት ስለ መጽደቁ መልሶ የማደራጀት ኃላፊው ተቀባይነት ያገኘውን መልሶ የማደራጀት ዕቅድ የራሱን አስተያየቶች አና ምከረ ሀሳቦች ከያዘ ሪፖርት ጋር አንድ ላይ ለፍርድ ቤቱ ያቀርባል ይህ ሪፖርት ጉዳዩ በፍርድ ቤቱ ከመሰማቱ ቢያንስ ሦስት ቀናት አስቀድሞ ለፍርድ ቤቱ ይቀርባል አንዲሁም የሥነ ሥርዓቱ አካል የሆኑ ወገኖች በሙሉ በቀላሉ እንዲያገኙት ይደረጋል ጉዳዩ በሚሰማበት ወቅት መልሶ የማደራጀት ኃላፊው ባለዕዳው እና ገንዘብ ጠያቂዎች ይሰማሉ መልሶ የማደራጀት ዕቅዱን በሚያጸድቅበት ጊዜ ፍርድ ቤቱ የሚከተሉትን ነገሮች ያረጋግጣል ሀ መልሶ የማደራጀት ፅቅዱ አስፈላጊ በሆነው አብላጫ ድምጽ መጽደቁን እና የባለዕዳውን መከሠር የመከላከል እና የንግድ ሥራውን አዋጭነት የማረጋገጥ ምከንያታዊ ተስፋ ያለው መሆኑን ለ መልሶ የማደራጀት ፅቅዱ የገንዘብ ጠያቂዎች የተሻለ ጥቅም የሚለውን መስፈርት የሚያሟላ መሆኑን ሐ ማንኛውም ገንዘብ ጠያቂ መልሶ በማደራጀት ዕቅዱ መሰረት የሚያገኘው ጥቅም በመከሠር ሥነ ሥርዓት ውስጥ ከሚያገኘው ያነሰ ያለመሆኑን መ የሦስተኛ ወገኖች ጥቅሞች በተለይም ደግሞ አዲስ የዋስትና መብቶችን ከማግኘት እና ከአዳዲስ የገንዘብ አቅርቦት ማዕቀፍ አንጸር በበቂ ሁኔታ መጠበቁን ዴ በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የተለያዩ መደቦች ተደምረው የሚገኘው ውጤት በሚወሰድበት ጊዜ ከአነሱ በታች ደረጃ ያለው ማንኛውም መደብ ማንኛውም ከፍያ የሚያገኝ ወይም ማንኛውም ጥቅም የሚኖረው እንደሆነ በመቃወም ድምጻቸውን የሰጡ የሚመለከታቸው ገንዘብ ጠያቂዎች በተመሳሳይ ወይም በአኩል መልኩ ሙሉ ከፍያ ማግኘታቸውን ረ ተመሳሳይ ደረጃ ያላቸው የገንዘብ ጠያቂዎች መደቦች ተመሳሳይ ወይም እኩል በሆነ መልኩ የከፍያ ጥያቄያቸው እንደሚከፈላቸው ሰ መልሶ የማደራጀት ዕቅዱን ዓላማዎች ለማሳካት አስፈላጊ በሚሆንበት ጊዜ እና መልሶ የማደራጀት ፅቅዱ የማናቸውንም የሚመለከታቸው ወገኖች መብቶች እና ጥቅሞች አግባብ ባልሆነ መልኩ የማይጎዳ በሚሆንበት ጊዜ ፍርድ ቤቱ በራሱ ተነሳሽነት ከላይ ሠ እናወይም ረ ውስጥ ከተመለከቱት መርሆቹ ውጭ የሆነ አካሄድ ሊከተል ይትላል ሸ መልሶ በማደራጀት ዕቅዱ መሰረት ማንኛውም የሚመለከታቸው ገንዘብ ጠያቂዎች መደብ ከሚጠይቀው ሙሉ ከፍያ በላይ ሊቀበል ወይም ይዞ ሊቆይ አይቸልም ዋስ የሆኑ የተፈጥሮ ሰዎች መልሶ የማደራጀት ዕቅዱን ድንጋጌዎች በማጣቀስ ጥቅማቸውን ማስጠበቅ ይችላሉ መልሶ የማደራጀት ዕቅዱን በማረጋገጥ ወይም ውድቅ በማድረግ የተሰጠው ፍርድ በሁሉም ሰው ላይ አስገዳጅ ይሆናል እንዲሁም በኢትዮጵያ ውስጥ ሰፊ ስርጭት ባለው ጋዜጣ ላይ ይታተማል። ምዕራፍ ዘጠኝ ቀላል መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት አንቀጽ ቀላል መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ስለ መከፈት ፍርድ ቤቱ ሀ ለጥንቃቄ ዕዳን መልሶ የማዋቀር ሥነ ሥርዓት በሂደት ላይ ከሆነ ለ መልሶ የማደራጀት ዕቅዱ ከፍተኛ ቁጥር ባላቸው ገንዘብ ጠያቂዎቹ የሚደገፍ መሆኑን እና በገንዘብ ጠያቂዎች መደቦች ስብሰባዎች ወይም በየገንዘብ ጠያቂዎች ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ድምጽ በሚሰጡ ገንዘብ ጠያቂዎች በአስፈላጊው አብላጫ ድምጽ የመጽደቅ ሰፊ ዕድል እንዳለው ባለዕዳው ካሳየ ቀላል መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ይከፍታል በዚህ ሕግ አንቀጽ ውስጥ ከተቀመጡት ሰነዶች በተጨማሪ ባለዕዳው የሚከተሉትን ሰነዶች ያቀርባል ሀ ለጥንቃቄ ዕዳን መልሶ የማዋቀር ሥነ ሥርዓት አንዲከፈት የተሰጠውን ፍርድ ቅጂ ለ ዋና ገንዘብ ጠያቂዎቹ የተስማሙበትን ረቂቅ መልሶ የማደራጀት ዕቅድ ሐ የንግድ ሥራው መልሶ በማደራጀት ዕቅዱ መሰረት አዋጭ አንደሚሆን የሚያሳዩ አስፈላጊ የሆኑ ሰነዶችን በሙሉ። አንቀጽ ስለ ቀላል መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት መቋረጥ መልሶ የማደራጀት ዕቅዱ በገንዘብ ጠያቂዎች መደቦች ወይም በየገንዘብ ጠያቂዎች ጠቅላላ ጉባዔዎች በሚያስፈልገው አብላጫ ድምጽ በገንዘብ ጠያቂዎች ካልጸደቀ ቀላል መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓቱን ያቋርጣል ኮን ሥነ ሥርዓቱን ለማቋረጥ ልከ ውሳኔ ሲሰጥ ቀላለ መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓቱ ወዲያውኑ ወደ መልሶ የማደራጀት ዕቅድ ይቀየራል ሐ ንዑስ አንቀጽ ቢኖርም የንግድ ሥራ እንቅስቃሴው በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ የንግድ ሥራ የመሸጥ ዕድሉ ጠባብ በሚሆንበት ጊዜ ፍርድ ቤቱ በራሱ ሥልጣን ባለዕዳው እና መልሶ የማደራጀት ኃላፊው የሚሉትን ከሰማ በኋላ ቀላል መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓቱን ወደ መከሠር ሥነ ሥርዓት ሊቀይር ይችላል። ርዕስ አራት የመከሠር ሥነ ሥርዓት ምዕራፍ አንድ የመከሠር ሥነ ሥርዓት ለመከፈት የሚሰጥ ፍርድ አንቀጽ የመከሠር ሥነ ሥርዓት ስለ መከፈት ከፍያዎችን ያቋረጠ ባለዕዳ አቤቱታ ሲያቀርብ የመከሰር ሥነ ሥርዓት ይከፈታል ባለዕዳው በዚህ መጽሐፍ ርዕስ ሦስት መሰረት መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ለመከፈት አስቀድሞ አቤቱታ ያቀረበ ካልሆነ በስተቀር ከፍያዎችን ያቋረጠው ባለዕዳ በጣም ቢዘገይ በአርባ አምስት ቀናት ውስጥ የመከሠር ሥነ ሥርዓት ለመከፈት ለፍርድ ቤት አቤቱታ ማቅረብ አለበት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ውስጥ ባለዕዳው ያለበት ግዴታ በኅብረት የሽርከና ማኅበር ውስጥ በእያንዳንዱ ማኅበርተኛ ላይ እንዲሁም ሁለት ዐይነት ኃላፊነት ባለበት የሽርከና ማህበር ውስጥ ኃላፊነታቸው ባልተወሰነ ማሕበርተኞች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል ሐ የመከሠር ሥነ ሥርዓት ሀ ከባለዕዳው ጋር ባንድነትና በተናጠል ኃላፊ የሆኑ ሰዎች ለ በባለዕዳው ላይ ጊዜው የደረሰ እና መከፈል ያለበት የከፍያ ጥያቄ ያላቸው አንድ ወይም ከዚያ በላይ ገንዘብ ጠያቂዎች ሐ ከመከሠር ሥነ ሥርዓት ውጭ የባለዕዳውን ንብረት እንዲያጣራ የተሸመ ንብረት አጣሪ መ ባለዕዳው የንግድ ሥራ ማቋረጡ ባለዕዳውን ከሚመለከት የወንጀል ሥነ ሥርዓት ግልጽ በሚሆንበት ጊዜ ማንኛውም ዐቃቤ ሕግ አቤቱታ በሚያቀርቡበት ጊዜም እንዲሁ ሊከፈት ይቸላል በባለዕዳው ላይ በመካሄድ ላይ ባለ ሥነ ሥርዓት የተነሳ ባለዕዳው ከፍያዎችን ያቋረጠ መሆኑ ግልጽ በሚሆንበት ጊዜ ፍርድ ቤቱ በራሱ ተነሳሽነትም እንዲሁ የመከሰር ስነ ሥርዓት ሊያስጀምር ይትላል ባለዕዳው ከፍያዎችን ያቋረጠ መሆኑን ያረጋገጠው ፍርድ ቤት ጉዳዩን በዚህ መጽሐፍ መሰረት የመከሠር ፍርድ ለመስጠት ሥልጣን ወዳለው ፍርድ ቤት ይልካል ባለአዳው ከአቤቱታው በተጨማሪ በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ውስጥ የተዘረዘሩትን ሰነዶች ማቅረብ አለበት ከአቤቱታቸው በተጨማሪ ገንዘብ ጠያቂዎች በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ውስጥ የተዘረዘሩትን ሰነዶች ማቅረብ አለባቸው አንዲሁም የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ ተደርጎ የሚሾመውን ሰው በተመለከተ ሀሳብ ሊያቀርቡ ይችላሉ አንቀጽ ስለ መከሰር የሚሰጥ ፍርድ ለመጀመሪያ ጊዜ ጉዳዩ በሚሰማበት ጊዜ ወይም አግባብ በሚሆንበት ጊዜ በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የመርማሪው ሪፖርት ሲደርሰው ፍርድ ቤቱ ሀ ባለዕዳው የከሰረ መሆኑን ያውጃል ለ በዚህ ሕግ አንቀጽ መሰረት ተቆጣጣሪ ዳኛውን ይሾማል ሐ ከዚህ ሕግ አንቀጽ አስከ አንቀጽ በተደነገገው መሰረት የመከሠር ሥነ ሥርዓቱን ለማከናወን የከሰረውን ሰው ንብረት ጠባቂ ይሾማል መ በዚህ ሕግ አንቀጽ መሰረት ከፍያዎች የተቋረጡበት ቀን መልሶ በማደራጀት ሥነ ሥርዓት ውስጥ ያልተወሰነ ከሆነ ከፍያዎች የተቋረጡበትን ቀን ይወስናል በአንድነትና በተናጠል ጠጠያቂ የሆኑ ማኅበርተኞች ባሉት የንግድ ሥራ ማኅበር ላይ የመከሠር ፍርድ በሚሰጥበት ጊዜ ማኅበርተኞቹ የከሰሩ ይሆናሉ የድርጅቱ እና የማኅበርተኞቹ ንብረቶች ለየብቻ ይስተናገዳሉ እንዲሁም የመከሠር ሥነ ሥርዓቶቹ ለየብቻ ይከናወናሉ። ከፍል ሦስት የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ አንቀጽ የከሠረውን ሰው ንብረት ጠባቂ ስለ መሾም ኮን ሐ ፍርድ ቤቱ በዚህ ሕግ ከአንቀጽ እስከ አንቀጽ በተደነገገው መሰረት የመከሠር ሥነ ሥርዓት እንዲከፈት በሚሰጠው ፍርድ ውስጥ አንድ የከሠረን ሰው ንብረት ጠባቂ ይሾማል የመከሠር ሥነ ሥርዓት እንዲከፈት የጠየቀ አንድ ገንዘብ ጠያቂ የከሠረውን ሰው ንብረት ጠባቂ የሚሆነውን ሰው ያቀረበ ከሆነ ፍርድ ቤቱ ገንዘብ ጠያቂው ያቀረበውን ሰው ሊሾም ይትላል መልሶ የማደራጀት ሥነ ሥርዓት ወደ መከሠር ሥነ ሥርዓት የተቀየረ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ መልሶ የማደራጀት ኃላፊውን የከሠረውን ሰው ንብረት ጠባቂ አድርጎ ይሾማል። አንቀጽ የከሠረውን ሰው ንብረት ጠባቂ ስለ መተካት ሐ ኤ በሥነ ሥርዓቱ ወቅት በማናቸውም ጊዜ የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ ማንኛውም ገንዘብ ጠያቂ የገንዘብ ጠያቂዎች ኮሚቴው ወይም አንድ ዐቃቤ ሕግ የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ በሌላ እንዲተካ ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ ማቅረብ ይቸላል ፍርድ ቤቱ በራሱ ሥልጣን የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂውን በሌላ ሊተካ ይችላል ፍርድ ቤቱ በተለይም ደግሞ የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ ከተቆጣጣሪ ዳኛው ፈቃድ ውጭ የተቀበለውን ማንኛውንም ገንዘብ በዚህ ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሠ መሠረት በከሠረው ሰው ሀብት ስም በተከፈተው የባንከ ሂሳብ ውስጥ ሳያስገባ ከቀረ ወይም ከባንክ ሒሳብ ካስወጣ ፍርድ ቤቱ በራሱ ተነሳሽነት የከሠረውን ሰው ንብረት ጠባቂ በሌላ ሊተካ ይችላል በንዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው ቢኖርም የገንዘብ ጠያቂዎች ኮሚቴው ወይም ከአጠቃላይ የቅድመኪሳራ የገንዘብ ጥያቄዎች መጠን ውስጥ አብዛኛው ያላቸው ገንዘብ ጠያቂዎች የመከሠር ሥነ ሥርዓት እንዲከፈት ያመለከተው ሰው እንዲሾም ያቀረበውን የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ እንዲሾም የሚደግፉ ከሆነ ፍርድ ቤቱ ማመልከቻውን ሊፈቅድ አና ያመለከተው ሰው ያቀረበውን ሰው የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ አድርጎ ሊሾም ይችትላል። አንቀጽ የከሠረውን ሰው የንግድ ሥራ ስለ መቀጠል የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እንደተጠበቀ ሆኖ የመከሠር ሥነ ሥርዓት እንዲከፈት የተሰጠው ፍርድ የከሠረውን ሰው የንግድ ሥራ ያስቆመዋል ሐ ኤ በተቆጣጣሪ ዳኛው መግለጫ እና በገንዘብ ጠያቂዎቹ ኮሚቴ ምከረ ሀሳብ መሰረት ፍርድ ቤቱ የፈቀደለት እንደሆነ የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ የንግዱን ሥራ ለመቀጠል ይችላል ፈቃዱ የሚሰጠው የባለዕዳውን ንብረት ዋጋ ከፍ ማድረግ ለገንዘብ ጠያቂዎቹ ወይም ለሕዝብ የሚጠቅም በሚሆንበት ጊዜ በተለይም ደግሞ በዚህ ሕግ ከአንቀጽ አስከ አንቀጽ ድረስ በተደነገገው መሰረት በንግድ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ድርጅት በመንቀሳቀስ ላይ አንዳለ ለመሸጥ ዝግጅት ለማድረግ ነው ፍርድ ቤቱ ቢበዛ ለስድሳ ቀናት ያከል ጊዜ የንግድ ሥራው አንዲቀጥል ትዕዛዝ ሊሰጥ ይትላል አስፈላጊ ሆኖ ካገኘውም ለአንድ ጊዜ ብቻ ለዚያኑ ያህል ጊዜ ሊያራዝመው ይትላል የሚቀጥለውን የንግድ ሥራ ራሱ እንዳይሰራ ለማድረግ ተቆጣጣሪ ዳኛው ሀ የንግዱን ሥራ የሚሰራ ሞግዚት ለማድረግ እንዲችል ለከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ ሥልጣን ሊሰጠው ይችትላል ሞግዚቱ የንግድ ሥራውን ለመሥራት አስፈላጊ የሆኑት ሥልጣናት ይኖሩታል ወይም ለ የንግድ ሥራው እንዲያገግም በማድረግ ረገድ በአንዳንድ የባለዕዳው ሠራተኞች ድጋፍ እንዲደረግለት ለከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ ሥልጣን ሊሰጠው ይችቸላል የንግድ ሥራው የቀጠለ እንደሆነ የድህረኪሳራ ገንዘብ ጠያቂዎች በገቡት ውል መሰረት ይከፈላቸዋል እንዲህ ያሉት ማናቸውም የደህረኪሳራ የከፍያ ጥያቄዎች ያልተከፈሉ እንደሆነ ዋስትና ከሌላቸው ገንዘብ ጠያቂዎች ቅድሚያ ይኖራቸዋል ሆኖም ግን የቅደም ተከተል ደረጃቸው በዚህ ሕግ አንቀጽ መሰረት መልሶ በማደራጀት ወይም ለጥንቃቄ ዕዳን መልሶ በማዋቀት ማዕቀፍ ውስጥ ከቀረበ አዲስ ገንዘብ በታች ይሆናል። ከፍል ስድስት በመከሠር ሥነ ሥርዓት ውስጥ በንግድ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ድርጅት በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ ስለ መሸጥ አንቀጽ ሥርዓት በዚህ ሕግ አንቀጽ መሰረት ፍርድ ቤቱ የገንዘብ ጠያቂዎች ኮሚቴውን ምክከረ ሀሳብ ከሰማ በኋላ የባለዕዳው የንግድ ሥራ እንዲቀጥል የፈቀደ እንደሆነ የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ በዚህ ሕግ ከአገቀጽ እስከ አገቀጽ በተደነገገው መሰረት በንግድ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ድርጅት በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ አንዲሸጥ ያዘጋጃል ሽያጩንም ይፈጽማል አንቀጽ የገግድ ሥራ እንቅስቃሴውን ለመረከብ የቀረበው ዕቅድ በገንዘብ ጠያቂዎች ኮሚቴ ስለ መጽደቁ የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ በንግድ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ድርጅት በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ ለመግዛት የቀረቡትን ጨረታዎች በገንዘብ ጠያቂዎች ኮሚቴ ድምጽ እንዲሰጥበት ያቀርባል የአጠቃላይ የቅድመኪሳራ የከፍያ ጥያቄዎቹ ቢያንስ ሃያ አምስት በመቶው ያላቸው አንድ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑ ገንዘብ ጠያቂዎች በጨረታዎቹ ላይ ድምጽ እንዲሰጥባቸው የገንዘብ ጠያቂዎች ጠቅላላ ጉባዔ አንዲጠራ የከሰረውን ሰው ንብረት ጠባቂ ሊጠይቁ ይችላሉ ኮን ቢያንስ ከገንዘብ ጠያቂዎቹ የከፍያ ጥያቄዎች ግማሹ ያላቸው አንድ ወይም ከዚያ በላይ ገንዘብ ጠያቂዎች በገንዘብ ጠያቂዎች መካከል በሚደረግ የጽሁፍ ስምምነት አማካኝነት ጨምሮ ጨረታውን የሚደግፉ ከሆነ ጨረታው ተቀባይነት ያገኛል ማሳወቂያ ተሰጥቷቸው ያልተገኙ በአካል ወይም በሕጋዊ ወኪላቸው አማካኝነት ያልተገኙ ገንዘብ ጠያቂዎች ድምጻቸው ከግምት ውስጥ አይካተትም ሐ አንቀጽ በንግድ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ድርጅት በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ እንዲሸጥ ፍርድ ቤቱ ስለ ማጽደቁ ፍርድ ቤቱ የአሸናፊው ተጫራች የንግድ ሥራ ዕቅድ የንግድ ሥራውን አዋጪነት የማረጋገጥ ምከንያታዊ ተስፋ ያለው መሆኑን ያረጋግጣል በዚህ ሕግ አገቀጽ ከንዑስ አንቀጽ እስከ በመከሠር ሥነ ሥርዓት ውስጥ በንግድ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ድርጅት በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ በመሸጥ ላይ ተፈጻሚ ይሆናሉ አንቀጽ የከሰረውን ሰው ሌሎች ንብረቶች ስለ መሸጥ በንግድ ሥራ እንቅስቃሴ ላይ ያለ ድርጅት በመንቀሳቀስ ላይ እንዳለ የተሸጠ እንደሆነ የከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ የተቀሩትን የባለዕዳውን ንብረቶች በዚህ ሕግ ከአገቀጽ እስከ አንቀጽ ድረስ በተደነገገው መሰረት ይሸጣል። ከፍል ሁለት በገንዘብ ጠያቂው ላይ ያሉት ውጤቶች አንቀጽ በተናጠል ከፍያ ለማስፈጸም የሚደረጉ ከርከሮች በጠቅላላ ስለ ኮን ሐ ኤ ቭ መቋረጣቸው የዚህ አገቀፅ ንዑስ አንቀጽ እስከ ያሉት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በዚህ ሕግ ከአገቀጽ እስከ አገቀጽ ያሉት ድንጋጌዎች በኪሣራ ሥነ ሥርዓት ላይ ተፈጻሚነት ይኖራቸዋል የተፈጥሮ ሰዎችን ጨምሮ ዋስትና ሰጪዎች በመከሠር ሥነ ሥርዓት ውስጥ በተናጠል ከፍያ ለማስፈጸም የሚደረጉ ከርከሮች እንዲቋረጡ መጠየቅ አይቸሉም ንብረቱ ለዕዳ መያዣ በአንድ ገንዘብ ጠያቂ ይዞታ ውስጥ የሚገኝ ካልሆነ በስተቀር የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ ለዕዳ ማስያዣነት የዋሉ ንብረቶችን ጨምሮ ማናቸውንም ንብረቶች ለመሸጥ ሥልጣን አለው ለዕዳ ማስያዣነት የዋለ ንብረት በይዞታው ውስጥ የሚገኘው ገንዘብ ጠያቂ የንብረት የዋስትና መብቱን ተጠቅሞ ንብረቱን ሊሸጥ ወይም በራሱ ሥልጣን የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ ንብረቱን እንዲሸጠው ሊፈቅድ ይችላል ለዕዳ ማያዣ የዋለው ንብረት ከከፍያ ጥያቄው በላይ በሆነ ዋጋ ዋስትና ባለው ገንዘብ ጠያቂ የተሸጠ እንደሆነ አላፊው በከሰረው ሰው ንብረት ጠባቂ ይሰበሰባል የተሸጠበት ዋጋ ከከፍያ ጥያቄው በታቸ ከሆነ ገንዘብ ጠያቂው ለተቀረው ገንዘብ ዋስትና አንደሌለው ገንዘብ ጠያቂ የከፍያ ጥያቄውን ሊያቀርብ ይችላል የከሠረው ሰው ንብረት ጠባቂ የመከሠር ሥነ ሥርዓት እንዲከፈት ፍርድ በተሰጠ በስድስት ወራት ውስጥ ለዕዳ ማስያዣነት የዋሉ ንብረቶችን ለመሸጥ እርምጃዎችን ሳይወስድ የቀረ እንደሆነ ባለሀብትነቱ እንደ ተጠበቀ ሆኖ የተፈጸመ የሸያጭ ውል ያላቸው ገንዘብ ጠያቂዎችን ጨምሮ በግልጽ በተቀመጡ የከሰረው ሰው ንብረቶች ዋስትና ያላቸው ማናቸውም ገንዘብ ጠያቂዎች የንብረት የዋስትና መብታቸውን ተግባራዊ ሊያደርጉ ይችላሉ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ ሕግ አገቀጽ እና አገቀጽ መሰረት ከከሰረው ሰው ንብረት ውስጥ ዕቃዎችን የማስመለስ መብት ያላቸው ገንዘብ ጠያቂዎች ሊያስመልሱ ይችላሉ።